በቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው።
በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው የቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው። በዐውደ-ርዕዩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ ላኪዎች እና አቅራቢዎችም እየተሳተፉ ነው። ከዐውደ-ርዕዩ ጎን ለጎንም የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት፣ የንግድና የቱሪዝም ዕድሎች የሚያስተዋውቅ መድረክ ተካሂዷል። አምባሳደር ደዋኖ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለው ሁለንተናዊ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች ከፍተኛ ደረጃ …
በቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው። Read More »