የቻይናው ዘኒት ስቲል ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት አለኝ አለ
በቻይና ብረታብረቶችንና የኤሌክትሪክ መሣሪያዎችን አምራቹ ዘኒት ስቲል ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በርካታ ቻይናውያን ባለሃብቶች መኖራቸውን ተከትሎ ኮርፖሬሽኑ የቻይና ኢንቨስትመንት ዴስክ ከፍቶ እየሰራ መሆኑን አቶ አክሊሉ አስረድተዋል። የኩባንያው ኃላፊዎችም÷ ስለ ኢንቨስትመንት ዕቅዱ …
የቻይናው ዘኒት ስቲል ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት አለኝ አለ Read More »