Uncategorized

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ። የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የበጀት ዓመቱ የግማሽ ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል። በግምገማው ወቅት እንደተገለጸው÷ የዚህ በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ገቢ ባለስልጣኑ በ2016 በጀት ዓመት በሙሉ ከሰበሰበው የብር መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው። በዚህም የተቋሙ አጠቃላይ አፈጻጸም 95 በመቶ …

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ Read More »

እለታዊ የነዳጅ ፍጆታቸው ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ ሀገራት

በአፍሪካ በየቀኑ 3.5 ሚሊየን በርሚል ነዳጅ ጥቅም ላይ ይውላል ኢትዮጵያ በየቀኑ 110 ሺህ በርሚል ነዳጅ በመጠቀም ከአፍሪካ 10ኛ ከአለም 77ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች የአለማቀፍ የነዳጅ ፍጆታ ከኮሮና ወረርሽኝ በኋላ ጭማሪ አሳይቶ በ2024 እለታዊ የነዳጅ ፍጆታ 103 ሚሊየን በርሚል ደርሷል። በአፍሪካ በየእለቱ 3.5 ሚሊየን በርሚል ነዳጅ ጥቅም ላይ እንደሚውል የአለማቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ መረጃ ያሳያል። እንደ ናይጀሪያ፣ …

እለታዊ የነዳጅ ፍጆታቸው ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ ሀገራት Read More »

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ። የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የበጀት ዓመቱ የግማሽ ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል። በግምገማው ወቅት እንደተገለጸው ÷ የዚህ በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ገቢ ባለስልጣኑ በ2016 በጀት ዓመት በሙሉ ከሰበሰበው የብር መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው። በዚህም የተቋሙ አጠቃላይ አፈጻጸም 95 …

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ Read More »

በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ ይደረጋል- ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ

በጋምቤላ ክልል በተለያዩ ኢንቨስትመንት አማራጮች ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የሚደረገው ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉን የኢንቨስትመንት አማራጮች ከማስተዋወቅ ባለፈ ኢንቨስተሮቹ ምርትና አገልግሎታቸውን ለዕይታ የሚያቀርቡበት ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዐውደ ርዕይና ፌስቲቫል ዛሬ በጋምቤላ ተጀምሯል። የሁነቱ አካል የሆነ የፓናል ውይይት ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ …

በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ ይደረጋል- ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ Read More »

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

በማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በተዘጋጀው የ2025 የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የጉባኤው ዓላማ አህጉራዊ የማዕድን ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እንደሆነ ተገልጿል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ300 በላይ የማዕድን ባለድርሻ አካላት እና ከ1 ሺህ 200 በላይ ጎብኚዎች በጉባኤው መሳተፋቸው ተመላክቷል። በአፍሪካ የማዕድን ኢንዱስትሪ ውስጥ በትብብር ለመስራት እና የዘርፉን ኢንቨስትመንት ሚያሳድጉ ፖሊሲዎችን ተግባራዊ …

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው Read More »

በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት 35 ቢሊየን ዶላር ሊመደብ ነው

የዓለም ባንክ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ እና ሌሎች ተቋማት በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማስፋፋት ቢያንስ 35 ቢሊየን ዶላር ለመመደብ የሚያስችል ቃል መግባታቸው ተሰምቷል። በታንዛኒያ ዳሬሰላም ይህን አስመልክቶ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የዓለም አቀፍ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች መክረዋል። ከገንዘቡ ውስጥ ግማሽ ያህሉ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ለሌላቸው ማህበረሰቦች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሚያቀርቡ ታዳሽ የኃይል ምንጭ (የፀሃይ ሃይል ሚኒግሪድ) እንደሚሆንም ተጠቁሟል። ለዚህ …

በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት 35 ቢሊየን ዶላር ሊመደብ ነው Read More »

ኮርፖሬሽኑ ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘሁ አለ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ሥድስት ወራት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ገቢው የተገኘው ከማምረቻ ሼዶች ኪራይ፣ ከለማ መሬት ሊዝ ኪራይ፣ ከአፓርትመንቶች እና ሕንጻዎች ኪራይ እና በአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ነጻ የንግድ ቀጣና ውስጥ በሚሰጡ አገልግሎቶች ክፍያዎች መሆኑ ተገልጿል። ምንጭ፦ ኤፍ.ኤም.ሲ

ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

ከአማራ ክልል ለውጭ ገበያ ከቀረበ ጥሬና የተዋበ ኦፓል እንዲሁም ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበ ወርቅ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሥድስት ወራት 10 ሺህ 739 ነጥብ 695 ኪሎ ግራም ጥሬ ኦፓል ወደ ውጭ በመላክ 755 ሺህ 491 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ÷ 3 ሺህ 953 ነጥብ 88 ኪሎ ግራም …

ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ Read More »

ከ590 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ

ባለፉት 6 ወራት 597 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል። የኮርፖሬሽኑ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ስራ አስፈጻሚ አቶ ዘመን ጁነዲ÷ ከ80 በላይ የተለያዩ ኢንቨስትመንቶች ኮርፖሬሽኑ ወደ ሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች መሳባቸውን ገልጸዋል። በተሳቡት ኢንቨስትመንቶች 14 የማምረቻ ሼዶችና ከ70 ሄክታር በላይ የለማ መሬት …

ከ590 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ Read More »

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በወጪና ገቢ ንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኃላፊ አምባሳደር ሃሚድ አስጋር ከተመራ ልዑክ ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን አመልክተዋል። ኢትዮጵያና ፓኪስታን ዘመናትን የተሻገር ሁለንተናዊ ግንኙነት እንዳላቸው …

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ Read More »