የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተገለጸ
በአጭበርባሪዎች ተመዝብረዋል የተባሉት 28 የኢትዮጵያ ባንኮች ናቸው የተመዘበረው ገንዘብ ከአምናው ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል ተብሏል የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡ የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል። ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው 28 የኢትዮጵያ ባንኮች …