ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ
ማክተር የተሰኘው የፓኪስታን ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከማክተር ኩባንያ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሻህናዋዝ ሳጂድ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷መንግስት ለፋርማሲዩቲካል ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት፣ ኮርፖሬሽኑ ያቀረባቸውን ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችና ያለውን የተሟላ መሰረተ ልማት አስረድተዋል። በሌላ በኩል ዶ/ር ሻህናዋዝ ሳጂድ የቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክን …
ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ Read More »