Uncategorized

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮ-ቱርክ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም በኢስታንቡል ተካሂዷል። አምባሳደር ምስጋኑ በፎረሙ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያ በርካታ የቢዝነስ ዕድሎች መኖራቸውን አስገንዝበዋል። የሁለቱ ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገርም የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል። ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ በርካታ ዘርፎችን ለውጭ ባለሃብቶች …

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ Read More »

የፓኪስታን ባለሀብቶች በመድኃኒትና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

 የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በመድኃኒት እና ጨርቃጨርቅ ዘርፎች ለመሠማራት እንደሚፈልጉ አስታወቁ። ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለሀብቶችን ያካተተ ልዑክ የቂሊንጦ፣ ቦሌ ለሚ እና አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን የሥራ እንቅስቃሴና መሠረተ-ልማቶች ጎብኝቷል። በጉብኝቱም በመድኃኒት፣ ጨርቃጨርቅ እንዲሁም ሌሎች የቴክኖሎጂ ምርቶችና የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት እንደሚፈልግ ማሳወቁን የኮርፖሬሽኑ መረጃ አመላክቷል። ምንጭ፦ ኤፍ ቢ ሲ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌዥ ከተማ ከቀዳሚየጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን ገለጸ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አገልግሎት በቤልጂየም የሌዥ ከተማ ቀዳሚ ከሆኑ የጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን አስታወቀ። አየር መንገዱ በፈረንጆቹ 2023 ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ ተለያዩ አኅጉራት በብቃት ማመላለሱን አየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል። በዚህም መሠረት ወደ አፍሪካ፣ ኤስያ፣ አውሮፓ፣ መካከለኛው ምሥራቅ፣ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በትጋት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴ ውስጥ ከፍተኛ ሚና …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌዥ ከተማ ከቀዳሚየጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን ገለጸ Read More »

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን- የፓኪስታን ልዑክ

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ለመሠማራትና ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን ሲሉ የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ አባላት ገለጹ። የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እና የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ አባላት በአዲስ አበባ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ለልዑካን ቡድኑ አባላት በማዕድን ዘርፉ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ገለጻ የጠደረገ ሲሆን÷ በዘርፉ እንዲሰማሩ ጥሪ መቅረቡንም የሚኒስቴሩ መረጃ አመላክቷል። ውይይቱ በኢትዮጵያ  ያለውን የኢንቨስትመንት …

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን- የፓኪስታን ልዑክ Read More »

በአፍሪካ ከፍተኛ የወርቅ ተቀማጭ ያላቸው 10 ሀገራት

የዋጋ ግሽበትን ተከትሎ ሀገራት በግምዣ ቤቶቻቸው ከፍተኛ የመግዛት አቅም ያለቸውን የውጭ ገንዘቦችና ወርቅ ያስቀምጣሉ በአፍሪካም እያጋጠመ ያለውን የገንዘብ መግዛት አቅም መዳከምን ለመቋቋም ወርቅ በግምዣ ቤቶች ይቀመጣል በአለም አቀፍ ደረጃ ተለዋዋጭ የሆነው ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ የሚፈጥረው የዋጋ ግሽበት ኢኮኖሚያቸው ባልዳበረ ሀገራት ላይ የሚያሳደረው ተጽእኖ ከፍ ያለ ነው።  á‰ á‰°áˆˆá‹­ እንደ አሜሪካን ዶላር አይነት ካሉ አለም አቀፍ የመገበያያ ገንዘቦች …

በአፍሪካ ከፍተኛ የወርቅ ተቀማጭ ያላቸው 10 ሀገራት Read More »

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ

ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩን የመሩት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክሪ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሾል አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት የልዑክ ቡድኑን ተቀብለዋል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ሾል አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ልዑኩ በኢትዮጵያ በተለይም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ግዙፍና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከላት የሚኖራቸው …

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ Read More »

የኢትዮጵያ የገንዘብ ሪፖርት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ

849 ሚሊዮን ዶላሩ በብድር መልክ የተገኘ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል የገንዘብ ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት እቅዱን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል። ሚኒስቴሩ ባቀረበው የፋይናንስ ሪፖርቱ ላይ እንዳለው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከብድር እና እርዳታ 4 ነትብ 5 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል ብሏል። ከተገኘው ከዚህ ውስጥ 54 በመቶው ዕርዳታ ነው የተባለ ሲሆን 849 ሚሊዮን ዶላር በብድር …

የኢትዮጵያ የገንዘብ ሪፖርት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ Read More »

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ አድርጓል

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት 328 ሺህ 302 አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ ማድረጉን ገለጸ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር መላኩ ታዬ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ሰፋፊ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። በዚህም በተያዘው በጀት ዓመት 600 ሺህ ደንበኞችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን በማስታወስ ባለፉት 10 ወራት በተሰሩ ስራዎች 328 ሺ 302 …

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ አድርጓል Read More »

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሳህሉ ሙሉ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ኢንስቲትዩቱ የእንስሳት ምርትና ተዋፅኦዎች በማቀነባበር የገበያ ሁኔታን የሚደግፍ ነው። በተጨማሪ የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦዎ በኢንዱስትሪ ተቀነባብረው ለገበያ እንዲቀርቡ የምርምር፣ የቴክኒክና የማማከር ድጋፍ እንዲሁም የአቅም ግንባታ …

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Read More »

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን እየተሰራ ነው ተባለ

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አስታወቀ። ኢትዮጵያን ጨምሮ 17 የአፍሪካ ሀገሮች የአህጉሪቱን አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ገበያ በሙከራ ደረጃ ለመጀመር መስማማታቸው ይታወሳል። ስምምነቱ ንብረትነታቸው ሙሉ ለሙሉ አፍሪካዊ የሆኑ አየር መንገዶች ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው በሚያደርጉት የንግድና ገበያ ተኮር በረራ የተጣሉ ገደቦችን የሚያስቀር ነው። …

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን እየተሰራ ነው ተባለ Read More »