Uncategorized

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ 

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ 210 ሺህ ቶን ቡና 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበው የቡና ምርት በየዓመቱ እየጨመረ ነው። በተያዘው በጀት ዓመት አሥር ወራትም 210 ሺህ ቶን ቡና ለውጭ ገበያ መቅረቡን ገልጸዋል። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት …

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ  Read More »

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለከሰም ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የከሰም ስኳር ፋብሪካ የአዋጭነት ጥናት ሰነድን አጠናቆ አስረክቧል። የጥናት ሰነዱን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ዋና ሾል አስኪያጅ አቶ ሽፈራው ሰለሞን ለከሰም ስኳር ፋብሪካ ዋና ሾል አስኪያጅ አቶ ታፈሰ ሻታ አስረክበዋል። አቶ ሽፈራው በርክክቡ ወቅት እንደገለፁት ፕሮጀክቱ በሀገራችን የሚገኙ 5 ትልልቅ ስኳር ፋብሪካዎች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅና …

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለከሰም ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ Read More »

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ እንዳመለከቱት ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እየተከናወኑ ያሉትን በርካታ የልማት ስራዎች ለመደገፍ እንዲሁም በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። በውይይታቸውም ቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት …

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ Read More »

ከቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው

ከአሜሪካው ግዙፍ የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ ከሆነው ቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሼል አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። ቦይንግ በቅርቡ የአፍሪካ አህጉር ዋና መሥሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ለመክፈት በሂደት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሼል አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት፣ አየር መንገዱ ከቦይንግ ጋር …

ከቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው Read More »

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በቀጣይ አራት ዓመታት ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በፕሬዝዳንት ዩን ሱክ ይኦል አቀባበል ተደረጎላቸዋል። ሁለቱ ወገኖችና የልዑካን ቡድኖቻቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ፌዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን እና በደቡብ ኮሪያ ፀረ ሙስና እና ሲቪል …

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ Read More »

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ፡፡ ባንኩ በኬንያ ናይሮቢ እያካሄደ ባለው ዓመታዊ ጉባኤ እስከ 2033 የሚተገብረውን አዲስ የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አድርጓል። ስትራቴጂው የበለጸገች፣ አካታች፣ ተጽእኖን መቋቋም የምትችልና አንድነቷ የተጠናከረ አፍሪካን ለመፍጠር የተቀመጠውን ራዕይ ታሳቢ ያደረገ ነው። በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን በመቋቋም ወደ ዘላቂ ምጣኔ …

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ Read More »

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ ኢንቨስት ሊያደርጉ ነው

ሲልኮት የተሰኘ የፓኪስታን የንግድና ዘርፍ ማህበራትና ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ ኤክስፖርት ደረጃ የሆኑ የስፖርት ግብአቶችን ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር ተፈራረሙ። የመግባቢያ ስምምነቱ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር እንዲሁም በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በተገኙበት የሲልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት እና ኢንዱስትሪ ፕሬዝዳንት አብዱል ጋሃፎር እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሃና አርአያስላሴ መካከል ተፈርሟል። ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድና …

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ ኢንቨስት ሊያደርጉ ነው Read More »

በአፍሪካ ቀንድ የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ መድረክ ተካሄደ

የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ የ21ኛው የአፍሪካ ቀንድ የሚኒስትሮች ኢኒሼቲቭ የውይይት መድረክ በኬኒያ ናይሮቢ ተካሂዷል። መድረኩ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የ2024 ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው የተካሄደው። መድረኩ በኢኒሼቲቩ የስራ አፈጻጸም እንዲሁም ፍኖተ ካርታ፣ሀገር በቀል የሆኑ የኢኮኖሚ ልማት ፕሮጀክቶች ትግበራ፣ ባለቤትነትና አመራር ሰጪነት አስፈላጊነት ዙሪያ መክሯል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የኢኮኖሚ እድገት …

በአፍሪካ ቀንድ የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ መድረክ ተካሄደ Read More »

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ

 áŠ¨80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩን የመሩት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክሪ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሾል አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት የልዑክ ቡድኑን ተቀብለዋል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ሾል አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ልዑኩ በኢትዮጵያ በተለይም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ግዙፍና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከላት የሚኖራቸው …

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ Read More »

አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ መደረጉ በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ እድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ ተገለጸ

 á‹¨áŠ ááˆŞáŠŤ ነፃ የንግድ ቀጣና (ኤ ኤፍ ሲ ኤፍ ቲ ኤ) ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረጉ በአህጉሪቱ ሁሉን ያሳተፈ ዕድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ የአፍሪካ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተናግረዋል። በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው 59ኛው የአፍሪካ ልማት ባንክ የገዢዎች ቦርድ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ፥ አህጉራዊ የንግድ ልውውጥ ሲጨምር አፍሪካ በምዕራባውያን ገበያ ላይ ያላት ጥገኛነት እንደሚቀንስ ተጠቁሟል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ቡድን …

አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ መደረጉ በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ እድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ ተገለጸ Read More »