Uncategorized

የካፒታል ገበያ አንኳር እውነታዎች

የካፒታል ገበያ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ገበያ መሪ ተዋናይ እንድትሆን ያስችላታል፤ ዘርፉ ሁሉንም በንቃት በማሳተፍ ምርትና አገልግሎቶችን በስፋት ማቅረብ ያስችላል፤ የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በቴክኖሎጂ የሚታገዝ በመሆኑ ለሥራ እድል ፈጠራ እና ለኢኮኖሚ እድገት ገንቢ ሚና ይጫወታል፤ የባንኮችን ተቀማጭ ገንዘብ ለማሳደግ ወሳኝ ነው፤ የቁጠባ መጠንን ማሳደግና ፕራይቬታይዜሽንን ማጠናከር ለካፒታል ገበያ አስፈላጊ ናቸው፤ የሀገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ገበያውን ከደገፉት …

የካፒታል ገበያ አንኳር እውነታዎች Read More »

በባንኩ የዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር ተፈጸመ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር መፈፀሙን አስታወቀ። የባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ ዲቪዥን መርቻንትና ኤጀንት ማኔጅመንት ዳይሬክተር ብሌን ኃይለሚካኤል እንዳሉት÷ባንኩ 30 ሚሊየን የሲቢኢ ብርና 9 ሚሊየን የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች አሉት። በተጨማሪም 21 ሚሊየን የካርድ ባንኪንግ እና 4 ሺህ በላይ የፖስ ማሽን ተጠቃሚዎች እንዳሉት ነው የገለጹት። በእነዚህ የዲጂታል አማራጮችም …

በባንኩ የዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር ተፈጸመ Read More »

ሁዋጂያን በድሬዳዋ  ነጻ የንግድ ቀጣና በኢንቨስትመንት ልማት ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

የተለያዩ ቆዳ ጫማዎችን በማምረት ታዋቂ የሆነው የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በኢንቨስትመንት ልማት ላይ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ከሁዋጂያን ኢትዮጵያ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሚስተር ሁአ ሮንግ ዣንግ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ዋና ስራ አስፈፃሚው÷ ሁዋጂያን ግሩፕ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት በማንቀሳቀስና …

ሁዋጂያን በድሬዳዋ  ነጻ የንግድ ቀጣና በኢንቨስትመንት ልማት ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Read More »

50 በመቶ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በቻይና ባለሀብቶች መልማቱ ተመላከተ

ባለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ ከተጀመሩ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 50 በመቶ የሚሆኑት በቻይና ባለሀብቶች የለሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ። ኮሚሽኑ ከቻይና ንግድ ምክር ቤት እና ከቻይና ኢምባሲ ጋር የቻይና ባለሀብቶችን ማበረታታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ለቻይና ባለሀብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢን ለመፍጠር እና ተጨማሪ ባለሀበቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል። በዚህ …

50 በመቶ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በቻይና ባለሀብቶች መልማቱ ተመላከተ Read More »

ባንኩ የደንበኞች አገልግሎት ንቅናቄን አስጀመረ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “የላቀ አገልግሎት ደስተኛ ደንበኛ” በሚል መሪ ሃሳብ ለአንድ ወር የሚቆይ የደንበኞች አገልግሎት ወር በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ እና የባንኩ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች ተገኝተዋል። ከታህሳስ 24 እስከ ጥር 25 ለአንድ ወር በሚቆየው በዚህ መርሐ ግብር በባንኩ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ …

ባንኩ የደንበኞች አገልግሎት ንቅናቄን አስጀመረ Read More »

የታህሳስ 24 የባንኮች የምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል?

የግል ንግድ ባንኮች አንድ ዶላርን ከ124 ብር ጀምሮ እየገዙ እስከ 127 ብር እየሸጡ ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጠነኛ ጭማሪ አድርጓ 1 ዶላርን በ124 ብር እየገዛ ይገኛል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች በየእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን ይፋ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም የውጭ …

የታህሳስ 24 የባንኮች የምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል? Read More »

በታህሳስ 22 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን የዶላር ዋጋ ስንት ደረሰ?

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አንድ ዶላርን በ124 ብር ገዝቶ በ127 ብር እንደሚሸጥ አስታውቋል የግል ንግድ ባንኮች ለአንድ ዶላር ከ124 ብር ጀምሮ የመግዣ ዋጋ አቅርበዋል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች በየእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን ይፋ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን …

በታህሳስ 22 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን የዶላር ዋጋ ስንት ደረሰ? Read More »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ እውቅና ተበረከተለት

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ጋር ባለው ጥብቅ የስራ ግንኙነት በአየር መንገዱ የሚዘጋጀው የቅርብ ትብብር ሽልማት ተበርክቶለታል። እውቅናው የሁለቱን አየር መንገዶች ጠንካራ የስራ አጋርነት እንደሚያመላክትና የሚሰጠውን አገልግሎት የበለጠ ለማጠናከር እንደሚያግዘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ላይ ከጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በሳምንት አስር በረራዎችን እንደሚያከናውን ገልጾ በአየር …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጉዋንዡ ባዩን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ እውቅና ተበረከተለት Read More »

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና ተርሚናልን ጉበኙ

በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና ተርሚናልን ጎብኝቷል። ልዑኩ በወደቡ ያለውን አጠቃላይ የገቢ እና ወጪ ምርት ሂደት ተመልክቷል። ቡድኑ በጉብኝቱ ወቅት ከወደቡ የስራ ኃላፊዎች ጋር የ2017/18 የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን አስመልክቶ ውይይት ማድረጉን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል። ምንጭ፦ ኢዜአ

በታህሳስ 21 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ዶላር በስንት ብር እየተመነዘረ ነው?

የግል ንግድ ባንኮች ለአንድ ዶላር ከ124 ብር ጀምሮ የመግዣ ዋጋ አቅርበዋል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ዶላርን በ123 ብር ገዝቶ በ126 ብር እንደሚሸጥ አስታውቋል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች በየእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን ይፋ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2017 ዓ.ም የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን …

በታህሳስ 21 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ዶላር በስንት ብር እየተመነዘረ ነው? Read More »