Uncategorized

የአለም ሀገራት ብድር 97 ትሪሊየን ዶላር መሻገሩን የመንግስታቱ ደርጅት አስታወቀ

በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ያለባቸው ብደር ከአለም አቀፉ የብደር ምጣኔ አንድ ሶስተኛውን ይሸፍናል መንግስታት ያለባቸው ብድር ከ2022 አመት አንጻር ሲወዳደር በ5.6 ትሪሊዮን ዶላር ጭማሪ አሳይቷል በ2023 በአለም አቀፍ ደረጃ የሀገራት ብድር 97 ትሪሊዮን ዶላር መሻገሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታውቋል። የመንግስታቱ ደርጅት የንግድ እና ልማት ኤጄንሲ ባወጣው ሪፖርት የብድር ወለድ ምጣኔ ከፍተኛ መሆን ሀገራት ብድሩን ለመክፈል …

የአለም ሀገራት ብድር 97 ትሪሊየን ዶላር መሻገሩን የመንግስታቱ ደርጅት አስታወቀ Read More »

አየር መንገዱ ወደ ቦትስዋና ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦትስዋና የቱሪስት መዳረሻ ወደ ሆነችው ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ። በማስጀመሪያው መርሃ-ግብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሾል አስጻሚ መስፍን ጣሰው ፣የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሃላፊ ለማ ያዴቻ በኢትዮጵያ የቦትስዋና አምባሳደር ተብሌሎ አልፈርድ ቦአንግ ተገኝተዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሾል አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው በዚሁ ወቅት እንደገለጹት አየር መንገዱ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ መዳረሻውን …

አየር መንገዱ ወደ ቦትስዋና ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ  Read More »

አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ጀመረ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አክሱም ከተማ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል። ላለፉት ስድስት ወራት ሲካወኑ የነበሩ የጥገና ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው አውሮፕላን ማረፊያ በዛሬው ዕለት ዳግም ለአገልግሎት ክፍት የሆነው። በዳግም በረራ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይም÷የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሼል አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው እና የትግራይ ክልል ጊዜያው አስተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ጌታቸው ረዳ ተገኝተዋል። ምንጭ፦ ኤፍ ቢ …

አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ጀመረ Read More »

ጉብኝቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንድናይ ረድቶናል – የሳዑዲ ልዑክ

 በኢትዮጵያ ያደረግነው ጉብኝት የኢንቨስትመንት ዘርፉን በጥልቀት ለመቃኘት ዕድል ሰጥቶናል ሲል የሳዑዲ ዓረቢያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ከፍተኛ ልዑክ ገለጸ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለልዑኩ አባላት በቢሾፍቱ የሚገኘውን አለማ ካውዳይስ መኖ አምራች ድርጅት አስጎብኝቷል። በጉብኝታቸውም በድርጅቱ የሚገኙ የተለያዩ ምርቶችንና ሂደቱን የተመለከቱ ሲሆን÷ ጉብኝቱ የኢንቨስትመንት ዘርፉን በጥልቀት ለመቃኘት ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው ገልጸዋል። ለሦስት ቀናት በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረገው 79 አባላትን …

ጉብኝቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንድናይ ረድቶናል – የሳዑዲ ልዑክ Read More »

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ፋሬሲን ኩባንያ የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የጣልያኑ ፋሬሲን ኩባንያ የአልሙኒየም ፎርም ዎርክ ለማምረት የሚያስችል የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሼል አስፈፃሚ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ እና የፋሬሲን ፎርም ዎርክ ኩባንያ ዋና ዳይሬክተር ጊያኮሞ ዳላ ፎንታና ናቸው። ስምምነቱ በግሩፑ ሼር የሚገኘውን የኮንስትራክሽን ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ አንድ ርምጃ ወደፊት እንደሚያራምደው የተገለጸ ሲሆን÷ ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአልሙኒየም …

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ፋሬሲን ኩባንያ የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ Read More »

የኮሎምቢያው ኮንሴፕቶስ ኩባንያ በኢንቨስትመንት ተሰማርቶ የኮንስትራክሽን ግብዓት የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

 áŠŽáŠ•áˆ´á•á‰śáˆľ የተሰኘ የኮሎምቢያ ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በኢንቨስትመንት በመሰማራት ካገለገሉ የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶች ለኮንስትራክሽን የሚሆኑ ግብዓቶችን የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሾል አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የኩባንያውን ከፍተኛ አመራሮች በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የኩባንያው አመራሮች ሾለ ኢንቨስትመንት ፍላጎታቸው ዝርዝር ማብራሪያ ያቀረቡ ሲሆን፥ በቀረቡ የቅድመ ኢንቨስትመንት ሃሳቦች ላይ ውይይት ተካሂዷል። ዋና ሾል አስፈፃሚው …

የኮሎምቢያው ኮንሴፕቶስ ኩባንያ በኢንቨስትመንት ተሰማርቶ የኮንስትራክሽን ግብዓት የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ Read More »

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል አመነጨ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ባለፉት አሥር ወራት ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል ማመንጨቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በሁለት ተርባይኖች ኃይል እያመነጨ የሚገኘው ግድቡ÷ ባለፉት አሥር ወራት ከዕቅዱ የ26 በመቶ ብልጫ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨቱ ተገልጿል። በዚህም 2 ሺህ 152 ነጥብ 8 ጊጋ ዋት ሠዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ታቅዶ 2 ሺህ 711 ጊጋ …

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል አመነጨ Read More »

የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ

 የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ ላይም የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በፎረሙ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል ታሪካዊ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት መኖሩን አስገንዝበዋል። …

የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ Read More »

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ “Liveable and Sustainable Cities: Rejuvenate, Reinvent, Reimagine” በሚል መሪ ቃል በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በጉባኤው በርካታ የአለም ከተሞች መሳተፋቸውንም ከከንቲባ ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ጉባኤው ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና አረንጓዴ በማድረግ፣ የአየር ብክለትን መከላከል እና የፈጣን ለውጥ ማዕከል በማድረግ ለትውልድ የሚተላለፍ አሻራ ስለማኖር በሰፊው እየመከረ የሚገኝ ሲሆን ልምድ ልውውጥ …

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ Read More »

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ  የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮሪያ ሪፐብሊክ ሴኡል ገብተዋል። በዛሬው እለትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሪያው ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዩን ሱክ ይኦል ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። በውይይታቸውም …

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ  የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው Read More »