ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ
ከአማራ ክልል ለውጭ ገበያ ከቀረበ ጥሬና የተዋበ ኦፓል እንዲሁም ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበ ወርቅ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሥድስት ወራት 10 ሺህ 739 ነጥብ 695 ኪሎ ግራም ጥሬ ኦፓል ወደ ውጭ በመላክ 755 ሺህ 491 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ÷ 3 ሺህ 953 ነጥብ 88 ኪሎ ግራም …