የኢትዮ-ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ እየተካሄደ ነው
የኢትዮጵያ እና የቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ ሃሰን መሃመድ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሥራ ሃላፊዎችና የቻይና የንግድ ም/ቤት ልዑክ ተሳትፈዋል። አቶ ሃሰን መሃመድ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ኢትዮጵያና ቻይና ለረጅም ዓመታት የዘለቀ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት አላቸው። ሁለቱን ሀገራት ተጠቃሚ የሚያደርግ የንግድና ኢንቨስትመንት …