Uncategorized

ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

ከአማራ ክልል ለውጭ ገበያ ከቀረበ ጥሬና የተዋበ ኦፓል እንዲሁም ለብሔራዊ ባንክ ከቀረበ ወርቅ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሥድስት ወራት 10 ሺህ 739 ነጥብ 695 ኪሎ ግራም ጥሬ ኦፓል ወደ ውጭ በመላክ 755 ሺህ 491 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ÷ 3 ሺህ 953 ነጥብ 88 ኪሎ ግራም …

ከአማራ ክልል ከቀረቡ ማዕድናት ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ Read More »

ከ590 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ

ባለፉት 6 ወራት 597 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል። የኮርፖሬሽኑ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ስራ አስፈጻሚ አቶ ዘመን ጁነዲ÷ ከ80 በላይ የተለያዩ ኢንቨስትመንቶች ኮርፖሬሽኑ ወደ ሚያስተዳድራቸው ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች መሳባቸውን ገልጸዋል። በተሳቡት ኢንቨስትመንቶች 14 የማምረቻ ሼዶችና ከ70 ሄክታር በላይ የለማ መሬት …

ከ590 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ Read More »

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በወጪና ገቢ ንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኃላፊ አምባሳደር ሃሚድ አስጋር ከተመራ ልዑክ ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን አመልክተዋል። ኢትዮጵያና ፓኪስታን ዘመናትን የተሻገር ሁለንተናዊ ግንኙነት እንዳላቸው …

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ Read More »

ከወርቅ ወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

 ባለፉት ሥድስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። ኢትዮጵያ ባላት የተለያየ መልክዓ ምድር እና ምቹ የአየር ንብረት ብዝሃ-ምርቶችን አምርታ ለዓለም የማቅረብ ዕምቅ አቅም እንዳላት ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው አስፍረዋል። ለአብነትም “ማዕድን እንደማሳያ ብንወስድ ባለፉት ስድስት ወራት ከወርቅ ብቻ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን …

ከወርቅ ወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Read More »

ቢትኮይን በታሪኩ ከፍተኛ ጭማሪ አሳየ

ቢትኮይን የተባለው ክሪፕቶከረንሲ በታሪኩ ከ109 ሺህ ዶላር በላይ በመድረስ ከፍተኛ ዋጋ ማስመዝገቡ ተገለጸ። እንደ ቢትኮይን ያሉ ያልተማከሉ የዲጂታል ገንዘብ አማራጭን የሚደግፉት ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዛሬ በዓለ ሲመታቸውን ከማድረጋቸው ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ማሳየቱን ኮይኖታግ ዘግቧል። ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን ተከትሎ ታህሳስ ወር አንድ ቢትኮይን ዋጋው 103 ሺህ ዶላር ደርሶ አንደነበር የሚታወስ ነው። የቢትኮይን …

ቢትኮይን በታሪኩ ከፍተኛ ጭማሪ አሳየ Read More »

ክልሉ በስድስት ወራት ውስጥ ከ2 ሺህ 747 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ አደረገ

ጋምቤላ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ሺህ 747 ኪሎ ግራም በላይ የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ገለፀ። ክንውኑ ከዕቅዱ በአራት ዕጥፍ ብልጫ እንዳለው ተመልክቷል። የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጁሉ ጊሎ እንደገለጹት፤ ከለውጡ ወዲህ የክልሉን ሰፊ የወርቅ ማዕድን ከብክነት በመታደግ ጥቅም ላይ ለማዋል ሰፊ ጥረት እየተደረገ ነው። በሀገር …

ክልሉ በስድስት ወራት ውስጥ ከ2 ሺህ 747 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ አደረገ Read More »

የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከአራት ወራት በኋላ ጭማሪ አሳየ

ጭማሪው የመጣው አሜሪካ በሩሲያ ነዳጅ ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣሏን ተከትሎ ነው ሩሲያ በየዕለቱ 700 ሺህ በርሜል ነዳጅ ለዓለም ገበያ በማቅረብ ላይ ነበረች የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከአራት ወራት በኋላ ጭማሪ አሳየ። የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት በዓለም ነዳጅ ግብይት ላይ ከፍተኛ የሚባል ተጽዕኖ ያደረሰ ሲሆን በየጊዜው ዋጋው እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል። ላለፉት አራት ወራት ጭማሪ ያላሳየው የዓለም ነዳጅ ዋጋ አዲስ …

የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከአራት ወራት በኋላ ጭማሪ አሳየ Read More »

በግማሽ ዓመቱ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል- የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ

በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ የገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የገቢዎች ቢሮ ኃላፊው አቶ አወል አብዱ ገቢው የተሰበሰበው በስድስት ወራት ውስጥ ለመሰብሰብ ከታቀደው 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ውስጥ መሆኑን ገልፀዋል። ይህም የዕቅዱን 97 በመቶ ማሳካት መቻሉን አመልክተዋል። ገቢው ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር የ42 በመቶ …

በግማሽ ዓመቱ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል- የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ Read More »

የሳዑዲ ጎልድ ሪፋይነሪ ኩባንያ በኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለመሰማራት እንቅስቃሴ ጀመረ

የሳዑዲ ጎልድ ሪፋይነሪ ኩባንያ (Saudi Gold Refinery Co) በኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ የኢንቨስትመንት ስራ ለመጀመር የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ። በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ከኩባንያው ባለቤት ሱሌይማን ሳሌህ አሎታይም ጋር በሪያድ ተወያይተዋል። ውይይቱ ኩባንያው በኢትዮጵያ ማዕድን ዘርፍ ኢንቨስት ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። አምባሳደር ሙክታር፥ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የማዕድን ክምችት ያላት ሃገር መሆኗንና መንግስት …

የሳዑዲ ጎልድ ሪፋይነሪ ኩባንያ በኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለመሰማራት እንቅስቃሴ ጀመረ Read More »

ወደ ውጭ ከተላኩ የእንስሳት ተዋጽዖዎች ከ54 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

 በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የሥጋና ዕርድ ተረፈ ምርቶች እና ሌሎች የእንስሳት ውጤቶች 54 ነጥብ 22 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሣህሉ ሙሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ወደ ውጭ ከተላከ 9 ሺህ 886 ነጥብ 58 ቶን የበግና ፍየል ሥጋ፣ የዳልጋ ከብት ሥጋ፣ የዓሣ ምርት፣ የዕርድ ተረፈ ምርት …

ወደ ውጭ ከተላኩ የእንስሳት ተዋጽዖዎች ከ54 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ Read More »