ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ኩባንያ ምርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው::
የማዕድን ሚኒስት ክቡር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ፣ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሰተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጅሉ እና የማዕድን ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በጋምቤላ ክልል በዲማ ወረዳ የሚገኘውን የኢትኖ ማይኒንግ ኩባንያን የስራ እቅስቃሴ ተመልከተዋል:: ኢትኖ ማይኒንግ ኩባንያ ከአስር አመት በላይ በጋምቤላ ክልል በዲማ ወረዳ የወርቅ ፍለጋ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል:: ኩባንያው የወርቅ ማምረት ፈቃድ ወስዶ ወርቅ ለማምረት የፋብሪካ ተከላ …