Uncategorized

ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ኩባንያ ምርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው::

የማዕድን ሚኒስት ክቡር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ፣ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሰተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጅሉ እና የማዕድን ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በጋምቤላ ክልል በዲማ ወረዳ የሚገኘውን የኢትኖ ማይኒንግ ኩባንያን የስራ እቅስቃሴ ተመልከተዋል:: ኢትኖ ማይኒንግ ኩባንያ ከአስር አመት በላይ በጋምቤላ ክልል በዲማ ወረዳ የወርቅ ፍለጋ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል:: ኩባንያው የወርቅ ማምረት ፈቃድ ወስዶ ወርቅ ለማምረት የፋብሪካ ተከላ …

ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ኩባንያ ምርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው:: Read More »

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ ልዑክ በአዳማ ከተማ የጎጆ ኢንዱስትሪ ልማትን እየጎበኘ ነው::

በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና በሥራ እና ክህሎት ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በአዳማ ከተማ የጎጆ ኢንዱስትሪ ልማትን እየጎበኘ ይገኛል። በአዳማ ከተማ ከ5 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ በላይ 35 ኢንተርፕራይዞች በጎጆ ኢንዱስትሪ ልማት ተሰማርተው እየሠሩ እንደሚገኙ እና በዚህም ከ300 በላይ የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገልጿል። የጎጆ ኢንዱስትሪ ልማት የዕደ ጥበብ …

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ ልዑክ በአዳማ ከተማ የጎጆ ኢንዱስትሪ ልማትን እየጎበኘ ነው:: Read More »

“ሁሉም ሸቀጥ ከጦር መሳሪያ በስተቀር (Everything But Arms – EBA)” ስለሚባለው ለ 49 ሃገራት ስለተፈቀደው የአውሮፓ ህብረት 🇪🇺 ታላቅ የንግድ እድል ሰምተው ያውቃሉ? ይህ የንግድ እድል ተግባር ላይ የዋለበት 22ኛ ዓመት በመጋቢት ወር ይከበራል!

በዚህ የንግድ እድል አማካኝነት ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ ህብረት የምትልካቸው ሁሉም ምርቶች (ከመሳሪያ እና ጥይት በስተቀር) ከታሪፍ እና ከኮታ ነፃ ናቸው:: ለዚህ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ላለፉት 22 ዓመታት በአውሮፓ ህብረት ነፃ፣ የባለ አንድ ወገን እና ያልተገደበ የገበያ መዳረሻ አግኝታለች። ስለ EBA የንግድ እድል የበለጠ ለማወቅ ከታች ያለውን ሊንክ ይመልከቱ፡፡

የፓኪስታን የንግድ እና የኢንቨስትመንት የልዑክ ቡድን አምስት ቀናት የሚቆይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡

ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ፣ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ጀማል ባከር እንዲሁም ምክትል ኮምሽነር ዳንኤል ተሬሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች ልዑክ ቡድኑን ተቀብለዋል፡፡ ከ70 በላይ የሚሆኑ አባላትን ያካተተው ልዑክ ቡድኑ በቆይታው ከተለያዩ የመንግስት ሃላፊዎች ጋር በኢንቨስትመንት ዘርፉ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት እንደሚያደርግ እና የሀገራችንን የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮችን እንደሚቃኝ ይጠበቃል፡፡

በሞባይል ገንዘብ አገልግሎት በሚንቀሳቀስ የገንዘብ መጠን ላይ በድጋሚ ገደብ ሊጣል ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሞባይል ገንዘብ አገልግሎት በቀን ውስጥ ማንቀሳቀስ የሚቻለው የገንዘብ መጠን ላይ ያነሳውን ገደብ በድጋሚ የሚጥል መመሪያ አዘጋጀ። ረቂቅ መመሪያው የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት የሚጠቀሙ ደንበኞች በአካውንታቸው ውስጥ መያዝ የሚችሉትን የገንዘብ መጠን ከ100 እስከ 233 በመቶ አሳድጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያዘጋጀው ይህ ረቂቅ የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ አውጪነት ፈቃድ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ከመጋቢት 2012 ዓ.ም ጀምሮ …

በሞባይል ገንዘብ አገልግሎት በሚንቀሳቀስ የገንዘብ መጠን ላይ በድጋሚ ገደብ ሊጣል ነው Read More »

ዶላር በባንኮች በኩል እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው::

አሁን ባንኮች እያቀረቡበት ያለው ዋጋ ከጥቁር ገበያውም የበለጠ ሆኗል:: በሀገር ውስጥ ያለው ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች በተለይም የግሎቹ ምንዛሪን ለሚጠይቋቸው ደንበኞች የሚያስከፍሉት ኮሚሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለምንዛሪው እለታዊ መሸጫ ካወጣው የዋጋ ተመን በላይ መሆኑን ዋዜማ ካደረገችው ቅኝት መረዳት ችላለች። ለአንድ የአሜሪካ ዶላር ከግል ባንኮች እየተጠየቀ ያለው ኮሚሽንም ከ55 ብር እስከ 60 …

ዶላር በባንኮች በኩል እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው:: Read More »