የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ ተወያዩ፡፡
የካቲት 27 / 2015 ዓ.ም – የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር በሚስተር ሊ ዚያንግ ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በቻይና መካከል በቀጣይ ስለሚከናወነው የኢንቨስትመንትና የኢኮኖሚ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው የቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን በኢትዮጵያ በሀይል ማመነጫና በመጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ግንባታዎች ተሳትፎ …
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ ተወያዩ፡፡ Read More »