Uncategorized

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ ተወያዩ፡፡

የካቲት 27 / 2015 ዓ.ም – የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው በቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር በሚስተር ሊ ዚያንግ ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር በኢትዮጵያና በቻይና መካከል በቀጣይ ስለሚከናወነው የኢንቨስትመንትና የኢኮኖሚ ትብብር በጽ/ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት ክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው የቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን በኢትዮጵያ በሀይል ማመነጫና በመጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ግንባታዎች ተሳትፎ …

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ከቻይና አለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ ተወያዩ፡፡ Read More »

ስራ አቁሞ የነበረው ሁዋጃን ላይት ኢንዱስትሪ ወደስራ ሊገባ ነው::

የካቲት 27/2015ዓ.ም(ኢ.ሚ) ላለፉት ሁለት ዓመታት በኮቪድ እና በአሜሪካ የቀረጥ ነጻ ዕድል መሰረዝ ምክንያት ስራ ያቆመውን የሁዋጃን ላይት ኢንዱስትሪ ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ለማስገባት የሚረዳ ውይይት ተካሄዷል፡፡የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከሁዋጃን ላይት ኢንዱስትሪ ባለቤት ሁዋሮንግ ዣንግ ጋር ኢንዱስትሪውን ሙሉ በሙሉ ወደስራ ለማስገባት በነበራቸው ውይይት ላይ በቅርቡ የገበያያ ትስስር ተፈጠሮለት ወደ ማምረት ስራው እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡የሃገራችን ጫማ …

ስራ አቁሞ የነበረው ሁዋጃን ላይት ኢንዱስትሪ ወደስራ ሊገባ ነው:: Read More »

በቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምስት የስልጠና ሴሚናሮችን ተካፈለ።

በስነ ስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር ዳዋኖ የስልጠና ሴሚናሮችን በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አዘጋጁን፣ ስፖንሰር አድራጊውን እና ፕሮፌሰሮችን ያበረከቱትን ቁርጠኝነትና ተከታታይነት ያለው አስተዋጾ አመስግነዋል። በ BRI እና FOCAC ማዕቀፎች ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማሳደግ ከቻይና ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር እንደሚያስፈልግም አጽንኦት ሰጥተዋል። የሁለት ሳምንታት ስልጠና ሴሚናሮች በንግድ ማስተዋወቅ፣ በተሞክሮ መጋራት፣ በልማት ዕርዳታ፣ በድህነት ቅነሳ እና ድንበር ተሻጋሪ …

በቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምስት የስልጠና ሴሚናሮችን ተካፈለ። Read More »

ኮምሽነር ኢንጂነር ለሊሴ ነሜ እና በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ሚኒስተር ኮንሶላር ያንግ ዪ ሃንግ የሁዋጃን ኢንደስትሪ ፓርክን የቆዳ ውጤቶች ማምረቻ ኢንደስትሪዎች ጎብኝተዋል፡፡

ፓርኩ ተቋርጦ የነበረው የምርት ሂደት መቀጠሉ እና የማስፋፊያ ፍላጎት ማሳየቱን ኮምሽነር ለሊሴ ያደነቁ ሲሆን መንግስት ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢን በመፍጠር ለፓርኩ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡

በኢትዮጵያ ቆይታ እያደረገ ያለው የፓኪስታን የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ኢንደስትሪ ፓርኮችን ጎብኝቷል፡፡

ምክትል ኮምሽነር ዳንኤል ተሬሳ፣ ክቡር አምባሳደር ጀማል ባከር እና የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አክሊሉ ታደሰ የልዑክ ቡድኑን ጉብኝት የመሩ ሲሆን መንግስት ኢንቨስተሮችን ለመደገፍ ባደረጋቸው የህግ እና የፖሊሲ ማሻሻዎች ላይ ለቡድኑ ገለፃ አድርገዋል፡፡ ከ70 በላይ አባላትን የያዘው ልዑክ ቡድኑ በፓርኮቹ ዘመናዊነት እና ውስጣቸው በያዙት ቴክኖሎጂ እንደተደነቁ ፓርኮቹን የመጎብኘት ዕድል ስላገኙ ደስተኛ መሆናቸውን …

በኢትዮጵያ ቆይታ እያደረገ ያለው የፓኪስታን የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ኢንደስትሪ ፓርኮችን ጎብኝቷል፡፡ Read More »

የአክሲዮን ማኅበራት በሕጋዊ ማዕቀፍ ሊደገፉና ሊከታተሉ እንደሚገባ ተገለፀ።

የንግድና ተከታታይ ግንኙነት ፈቃድና ቁጥጥር ሚኒስቴር ለክልል ንግድ መሥሪያ ቤቶች፣ የሰነድ ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎትና ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በአዳማ ከተማ ስልጠና ሰጠ። ስልጠናው የኢትዮጵያ ንግድ ህግ 1243/2013 የአክሲዮን ማኅበራትና የዘርፍ ማኅበራት ማቋቋሚያ አዋጅ 341/1995 ማሻሻያ ረቂቅ ድንጋጌዮች፣ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 የንግድ ውህደት ጽንሰ-ሀሳቦችና የአፈጻጸም መመሪያዎችን ያካተተ ነው። የንግድ ሕግ 1234/2013 በአክሲዮን …

የአክሲዮን ማኅበራት በሕጋዊ ማዕቀፍ ሊደገፉና ሊከታተሉ እንደሚገባ ተገለፀ። Read More »

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመተባበር ከፓኪስታኒ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን ጋር ውይይት አደረገ፡፡

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን መድረክ ከፓኪስታኒ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን ጋር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ሀገራችን ስላላት ዕምቅ የኢንቨስትመንት አቅም ለቡድኑ ገለፃ ያደረጉ ሲሆን መንግስት ዘርፉን …

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመተባበር ከፓኪስታኒ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን ጋር ውይይት አደረገ፡፡ Read More »

የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው፡፡

አዲስ አበባ 24/6/2015(ንቀትሚ) የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም እንደሚጀመር የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትሮች በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከለውጡ ማግስት መንግስት ካከናወነው በርካታ የሪፎርም ተግባራት አንዱ የነዳጅ ሪፎርም መሆኑን ገልጸዋል፡፡ መንግስት ይህንን ሪፎርም ለማድረግ የተገደደው በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ዋጋ …

የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው፡፡ Read More »