የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመተባበር ከፓኪስታኒ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን መድረክ ከፓኪስታኒ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑክ ቡድን ጋር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ሀገራችን ስላላት ዕምቅ የኢንቨስትመንት አቅም ለቡድኑ ገለፃ ያደረጉ ሲሆን መንግስት ዘርፉን …