«ቻይና ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ትፈልጋለች»አምባሳደር ሁ ቻንግቹን በአፍሪካ ኅብረት የቻይና ሚሲዮን
አዲስ አበባ፡- ቻይና ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ትፈልጋለች ሲሉ በአፍሪካ ኅብረት የቻይና ሚሲዮን አምባሳደር ሁ ቻንግቹን ተናገሩ፡፡ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልና የአፍሪካ ኅብረት ቀን በአፍሪካ ኅብረት የቻይና ሚሲዮን አዘጋጅነት ተከብሯል። በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት በአፍሪካ ኅብረት የቻይና ሚሲዮን አምባሳደር ሁ ቻንግቹን እንደገለጹት፤ ቻይና በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካና በማኅበራዊ ዘርፎች ከአፍሪካ ኅብረት ጋር …
«ቻይና ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ትፈልጋለች»አምባሳደር ሁ ቻንግቹን በአፍሪካ ኅብረት የቻይና ሚሲዮን Read More »