የአፍሪካ የንግድ ፋይናንስን ለማሳደግ የሚያስችል 300 ሚሊየን ዶላር ብድር ከቻይና ተገኘ
የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ከቻይና ኤክስፖርትና ኢምፖርት ባንክ ጋር የ300 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት መፈራረሙን አስታውቋል። ስምምነቱ በግብፅ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባዎች ጎን ለጎን እንደተፈረመ ነው የተነገረው። ብድሩ በአፍሪካና በቻይና መካከል ያለውን የጥሬ ዕቃና የአገልግሎት ዘርፍን የበለጠ በማሳለጥ በአፍሪካ ውስጥ የንግድ ፋይናንስና ኢንቨስትመንትን ለመደገፍ ወሳኝነት እንዳለው ተገልጿል። በተጨማሪም በአፍሪካ እየጨመረ ያለውን የንግድ ፋይናንስና …
የአፍሪካ የንግድ ፋይናንስን ለማሳደግ የሚያስችል 300 ሚሊየን ዶላር ብድር ከቻይና ተገኘ Read More »