Uncategorized

በግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የንግድ ትብብር የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከዩናይትድ ኪንግደም አሴት ግሪን ኩባንያ ጋር የተቀናጀ የወተት ልማትና የንግድ እርሻ ፕሮጀክትን ለመጀመር የሚያስችል የ600 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ተገኝተዋል። በስምምነቱ መሠረት አሴት ግሪን 51 በመቶ ድርሻ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ …

በግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የንግድ ትብብር የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ Read More »

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ያለውን ድርድር ለማጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጋለች -ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ያለውን ድርድር ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጓን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሣሁን ጎፌ (ዶ/ር) ጨምሮ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ተደራዳሪ ኮሚቴ አባላት ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ ጋር ተወያይተዋል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ …

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ያለውን ድርድር ለማጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጋለች -ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) Read More »

ሀዋሳ ከተማን ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

ሀዋሳ ከተማን ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ በሀዋሳ ከተማ ለሚያስገነባው ሆቴል የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ ደስታ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የሃዋሳ ከተማን ለቱሪዝምና ለኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ የተለያዩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ። የሆቴል ኢንቨስትመንት መስፋፋት ሃይማኖታዊና …

ሀዋሳ ከተማን ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ Read More »

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ። የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የበጀት ዓመቱ የግማሽ ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል። በግምገማው ወቅት እንደተገለጸው÷ የዚህ በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ገቢ ባለስልጣኑ በ2016 በጀት ዓመት በሙሉ ከሰበሰበው የብር መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው። በዚህም የተቋሙ አጠቃላይ አፈጻጸም 95 በመቶ …

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ Read More »

እለታዊ የነዳጅ ፍጆታቸው ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ ሀገራት

በአፍሪካ በየቀኑ 3.5 ሚሊየን በርሚል ነዳጅ ጥቅም ላይ ይውላል ኢትዮጵያ በየቀኑ 110 ሺህ በርሚል ነዳጅ በመጠቀም ከአፍሪካ 10ኛ ከአለም 77ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች የአለማቀፍ የነዳጅ ፍጆታ ከኮሮና ወረርሽኝ በኋላ ጭማሪ አሳይቶ በ2024 እለታዊ የነዳጅ ፍጆታ 103 ሚሊየን በርሚል ደርሷል። በአፍሪካ በየእለቱ 3.5 ሚሊየን በርሚል ነዳጅ ጥቅም ላይ እንደሚውል የአለማቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ መረጃ ያሳያል። እንደ ናይጀሪያ፣ …

እለታዊ የነዳጅ ፍጆታቸው ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ ሀገራት Read More »

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ። የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የበጀት ዓመቱ የግማሽ ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል። በግምገማው ወቅት እንደተገለጸው ÷ የዚህ በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ገቢ ባለስልጣኑ በ2016 በጀት ዓመት በሙሉ ከሰበሰበው የብር መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው። በዚህም የተቋሙ አጠቃላይ አፈጻጸም 95 …

ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ Read More »

በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ ይደረጋል- ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ

በጋምቤላ ክልል በተለያዩ ኢንቨስትመንት አማራጮች ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የሚደረገው ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉን የኢንቨስትመንት አማራጮች ከማስተዋወቅ ባለፈ ኢንቨስተሮቹ ምርትና አገልግሎታቸውን ለዕይታ የሚያቀርቡበት ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዐውደ ርዕይና ፌስቲቫል ዛሬ በጋምቤላ ተጀምሯል። የሁነቱ አካል የሆነ የፓናል ውይይት ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ …

በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሁለንተናዊ ድጋፍ ይደረጋል- ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ Read More »

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

በማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በተዘጋጀው የ2025 የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የጉባኤው ዓላማ አህጉራዊ የማዕድን ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እንደሆነ ተገልጿል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ300 በላይ የማዕድን ባለድርሻ አካላት እና ከ1 ሺህ 200 በላይ ጎብኚዎች በጉባኤው መሳተፋቸው ተመላክቷል። በአፍሪካ የማዕድን ኢንዱስትሪ ውስጥ በትብብር ለመስራት እና የዘርፉን ኢንቨስትመንት ሚያሳድጉ ፖሊሲዎችን ተግባራዊ …

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው Read More »

በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት 35 ቢሊየን ዶላር ሊመደብ ነው

የዓለም ባንክ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ እና ሌሎች ተቋማት በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማስፋፋት ቢያንስ 35 ቢሊየን ዶላር ለመመደብ የሚያስችል ቃል መግባታቸው ተሰምቷል። በታንዛኒያ ዳሬሰላም ይህን አስመልክቶ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የዓለም አቀፍ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች መክረዋል። ከገንዘቡ ውስጥ ግማሽ ያህሉ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ለሌላቸው ማህበረሰቦች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሚያቀርቡ ታዳሽ የኃይል ምንጭ (የፀሃይ ሃይል ሚኒግሪድ) እንደሚሆንም ተጠቁሟል። ለዚህ …

በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት 35 ቢሊየን ዶላር ሊመደብ ነው Read More »

ኮርፖሬሽኑ ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘሁ አለ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ሥድስት ወራት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ገቢው የተገኘው ከማምረቻ ሼዶች ኪራይ፣ ከለማ መሬት ሊዝ ኪራይ፣ ከአፓርትመንቶች እና ሕንጻዎች ኪራይ እና በአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ነጻ የንግድ ቀጣና ውስጥ በሚሰጡ አገልግሎቶች ክፍያዎች መሆኑ ተገልጿል። ምንጭ፦ ኤፍ.ኤም.ሲ