Uncategorized
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ቻይና ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ቻይና ቤጂንግ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቆይታቸው ከሚኒስትሮች ልኡኮቻቸው ጋር በመሆን በ3ኛው የቤልት ኤንድ ሮድ ፎረም ላይም እንደሚሳተፉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል። ምንጭ፦ ኤፍ.ቢ.ሲ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን መሃመድ በቻይና ጉዋንዱንግ ግዛት ምክትል ሊቀመንበር ዋን ባኦቺንግ የተመራ ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገርዋል
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን ሙሃመድ በሁለቱ ሀገራት መካከል ጠንካራ ግንኙነት እንዳለና እስካሁንም በርካታ የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የውጪ ምንዛሬ ገቢን በማሳደግ፣ በስራ እድል ፈጠራ እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ከፍተኛ አስተዋጽ እያበረከቱ እንደሚገኙ ገልጸው በቀጣይም በመንግስት በኩል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ጠቁመዋል። በመጨረሻም ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል እንድትሆን ቻይና ላደረገችው ድጋፍ ሚንስትር ዴኤታው ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት መካከል …
ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ነገ ይከፈታል
በአዲስ አበባ ሣይንስ ሙዝየም ለአንድ ወር የሚቆይ ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ከነገ ጀምሮ ለጎብኚዎች ክፍት እንደሚሆን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ክፍት በሚሆነው ዐውደ-ርዕይ÷ በሁሉም ክልሎች ያሉ የቱሪዝም መዳረሻዎች፣ ባሕላዊ አልባሳት፣ ቁሶች፣ ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቁ ባሕልና እሴቶች ይቀርባሉ ተብሏል። የቱሪዝም ዘርፉ ላይ ያኮሩ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱም ነው በሚኒስቴሩ …
በብሔራዊ ባንክ እና ስዊድን ማዕከላዊ ባንክ መካከል የትብብር ስምምነት ተፈረመ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እና በስዊድን ማዕከላዊ ባንክ (ሪክስ ባንክ) ገዥ መካከል የትብብር ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል። የትብብር ስምምነቱ፣ የቴክኒክ፣ የምርምር፣ የኮሙኒኬሽን እና ዲጂታይዜሽን ትብብሮችን እንደሚያካትት መገለጹን የብሔራዊ ባንክ መረጃ ያመላክታል። የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ፣ የብሔራዊ ባንክ ማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትን ወደነበረበት ለመመለስ እና መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን እንደገና ለማነቃቃት እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን አብራርተዋል። በሌላ በኩል ስታንዳርድ …
በብሔራዊ ባንክ እና ስዊድን ማዕከላዊ ባንክ መካከል የትብብር ስምምነት ተፈረመ Read More »
የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት አሳዩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለጹ፡፡ የኢትዮ- ሰካሪያ / ቱርክ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቂያ ፎረም ጳጉሜ 3 ቀን 2015 ዓ.ም በሰካሪያ መካሄዱ ይታወሳል። በፎረሙ ለተጨማሪ ውይይት 14 ባለሀብቶች በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተገኝተው ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ አደም መሐመድ÷በተለያዩ …
የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት አሳዩ Read More »
ኮሚቴው የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲያመርቱ ጥረት እንደሚያደርግ ገለጸ
ቻይናውያን ባለሃብቶቹ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው ማምረት እንዲችሉ እንደሚሠራ የኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ኮሚቴ አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቤቲ ዡ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፣ በኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ስር የሚገኙ አምራች ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው እንዲያመርቱ ሊከናወኑ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። በኢንዱስትሪ …
ኮሚቴው የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲያመርቱ ጥረት እንደሚያደርግ ገለጸ Read More »