ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች
የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብርን በከፍተኛ ጥራት ለመተግበር ያስችላል ያሉትን የሀገሪቱን ዕቅድ ሥምንት ደረጃዎች ይፋ አደረጉ። ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት በቤጂንጉ ሦስተኛው የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ዓለምአቀፍ የትብብር መድረክ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ባደረጉበት ወቅት መሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል። ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የቻይና ልማት ባንክ እና የቻይናው የወጪ–ገቢ ባንክ እያንዳንዳቸው 350 ቢሊየን ዩዋን …
ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች Read More »