Uncategorized

ኢትዮጵያ በ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ታግዛ የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተገለጸ

 ኢትዮጵያ የ“ቤልት ኤንድ ሮድ ፕሮጀክት” አካል በሆነው የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር አገልግሎት የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተመላክቷል። የኢትዮጵያን የተመረጠ ቡና እና ሌጦ ከአዲስ አበባ ወደ ጂቡቲ ወደብ በማድረስ ረገድ የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር አገልግሎት ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተገልጿል። ቻይና ይፋ ያደረገችው የ”ቤልት ኤንድ ሮድ ፕሮጀክት” ከመተግበሩ በፊት ኢትዮጵያ የወጪንግዷን ከአዲስ አበባ ጂቡቲ ለማድረስ ቢያንስ ሦስት ቀናት …

ኢትዮጵያ በ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ታግዛ የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተገለጸ Read More »

‹‹የቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ጠንካራ ደረጃ ደርሷል››አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር

 የቻይናና የኢትዮጵያ የሁለቲዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ፣ጠንካራና ዘላቂ የትብብር ደረጃ መድረሱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና ጉብኝት በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ፤ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ በማድረስ በሁኔታዎች የማይበገር ግንኙነት ሆኗል። በቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መካከል ሰፊ …

‹‹የቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ጠንካራ ደረጃ ደርሷል››አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር Read More »

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ትብብርን ማስፋት ብሎም ኢንዱስትሪን ማእከል ያደረገ ልማትን ማጠናከር እንደሚገባ በመግለጽ ጥሪ አቅርበዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዕለቱ ውሎ ሁለተኛ መርሐ-ግብር በ3ኛው ቢአርአይ ከፍተኛ ጉባዔ ላይ “Connectivity in an Open Global Economy” በሚል ጭብጥ ንግግር ማቅረብ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉባዔው በኢትዮጵያ የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭን ስኬታማ ልምድ አጋርተዋል:: በግብርና …

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ Read More »