Uncategorized

የፓስፖርት ዋጋ ማሻሻያ ይፋ ተደረገ

አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር አስቸኳይ ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል በአዲሱ የዋጋ ዝርዝር ለእድሳት፣ ለጠፋ ፓስፖርትና ለእርማተ ከ13 ሺህ እስከ 40 ሺህ ብር ዋጋ ወጥቶላቸዋል የኢትዮጵያ ኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፓስፖርት ማውጣት እና ለማሳደስ የሚከፈለው ክፍያ ላይ ማሻሻያ መድረጉን አስታወቀ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ፤ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሰረት ለመደበኛ፣ …

የፓስፖርት ዋጋ ማሻሻያ ይፋ ተደረገ Read More »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፍተሻ ኬላዎች በፍጥነት ለማለፍ የሚያስችለው የቲኤስኤ አጋር ሆነ

በአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ቡድን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከአሜሪካ የትራንስፖርት ደህንነት አስተዳደር (ቲኤስኤ) ፕሮግራም ጋር በአጋርነት መሥራት መጀመሩን አብስሯል። ፕሮግራሙ ጫማዎችን፣ ላፕቶፖችን፣ ፈሳሾችን፣ ቀበቶዎችን እና ቀላል ጃኬቶችን ሳያወልቁ ተሳፋሪዎች በደህንነት ማጣሪያው ተፈትሸው የሚያልፉበትን ወሳኝ አገልግሎቶችን ይሰጣል። መርሃ ግብሩ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ የአየር መንገዱ ደንበኞች ጫማቸውን፣ ቀበቷቸውን እና ቀላል ጃኬቶቻቸውን እንዲሁም ላፕቶፖችን እና የ3-1-1 …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፍተሻ ኬላዎች በፍጥነት ለማለፍ የሚያስችለው የቲኤስኤ አጋር ሆነ Read More »

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ

በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአካባቢውን የተፈጥሮ እምቅ አቅም ያማከለ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንሰራለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሼል አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። ዋና ሼል አስፈፃሚው የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወቅታዊ የሥራ እንቅስቃሴን እና ከአካባቢው አርሶ አደሮች ጋር የተፈጠረውን የገበያ ትስስር ተመልክተዋል። እንዲሁም በፓርኩ ያሉ አምራች ኩባንያዎች ስላሉበት የምርት እንቅስቃሴ፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የወጪ እና …

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ Read More »

የሀምሌ 26 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ምን ይመስላል?

ዳሽን፣ አዋሽ፣ አባይ እና ኦሮሚያ ባንክ የ1 ዶላርየመግዣ ዋጋን 90 ብር አድርሰዋል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ ካደረገች በኋላ በ1 ዶላር ከ30 ብር በላይ ጭማሪ ታይቷል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች አዲሱን የምንዛሬ ተመን ከሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል። ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን …

የሀምሌ 26 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ምን ይመስላል? Read More »

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አደረገ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አድርጓል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መግለጫ መሰረት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያም የሚከተሉትን 13 ዐበይት አዳዲስ የፖሊሲ ለውጦችን ያካትታል ፦ 1. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወስንበት የገበያ ሥርዓት ይሸጋገራል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡ 2. የውጭ …

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አደረገ Read More »

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ ገባች

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ መግባቷን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ሙሉ መግለጫ የ2010 ዓ.ም የፖለቲካ ለውጥን ተከትሎ መንግሥት አያሌ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራትን አከናውኗል። ባለፉት ጊዜያት የተከማቹ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ችግሮችን ለመፍታት ላለፉት ስድስት ዓመታት ማሻሻያዎችን ሲያደርግ እንደቆየ ይታወቃል። …

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ ገባች Read More »

የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ሾል ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ

የውጭ አገር ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ሾል የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ የተሻለ እድል እንደሚፈጥር የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ብርሃኑ ዓለሙ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢኮኖሚውን አስመልክቶ በሰጡት …

የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ሾል ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ Read More »

የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ ነው

የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከመስከረም ጀምሮ ከዚህ በፊት የተሰጠው የኮኮብ ደረጃ ሾል ላይ እንደማይውልም ገልጿል። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፤ ሚኒስቴሩ አሁን በሚያደረገው የዳግም ደረጃ ምዘና ሂደት ውስጥ የማያልፉ ሆቴሎች ከዚህ ቀደም የተሰጣቸው የኮኮብ ደረጃ በሕጉ መሰረት የአገልግሎት ጊዜው ያበቃ በመሆኑ እንደሚሰረዝ ተናግረዋል፡፡ ይህ ዳግም ምደባ በዋናነት …

የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ ነው Read More »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው የጀመረው አዲስ በረራ የኢትዮጵያና የፖላንድን ትስስር ያጠናክራል

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው የጀመረው አዲስ በረራ የኢትዮጵያና የፖላንድን የንግድና የኢንቨስትመንት ትስስር ለማጠናከር እንደሚያግዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ዋርሶው ትላንት ማምሻውን አዲስ በረራ የጀመረ ሲሆን በረራውም በሳምንት አራት ጊዜ ይደረጋል ተብሏል። በማስጀመሪያ መርኃ-ግብሩ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች፣ …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው የጀመረው አዲስ በረራ የኢትዮጵያና የፖላንድን ትስስር ያጠናክራል Read More »

በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት የንብ ማነብ 375 ሺህ ቶን የማር ምርት ለማግኘት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር 

በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት የንብ ማነብ መርሐ ግብር 375 ሺህ ቶን የማር ምርት ለማግኘት መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር አስተወቃ። በግብርና ሚኒስቴር በእንስሳት ሃብት ልማት ዘርፍ የንብ እና ሀር ሃብት ልማት ዴስክ ኃላፊ አዚዛ አያሌው፤ ኢትዮጵያ በማር ምርት ከአፍሪካ 1ኛ ከዓለም ደግሞ 10ኛ ደረጃ ላይ እንደተቀመጠች ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የንብ ቀሰም እጽዋቶች፣ ከ2 ሚሊየን በላይ …

በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት የንብ ማነብ 375 ሺህ ቶን የማር ምርት ለማግኘት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር  Read More »