የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስፔን ማድሪድ ከተማ በድጋሚ በረራ ጀመረ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሦስት ዓመታት ተኩል አቋርጦት የነበረውን ወደ ስፔን ማድሪድ ከተማ በረራ በድጋሚ ጀመረ። አየር መንገዱ በሳምንት 4 ጊዜ ወደ ስፔን ማድሪድ በረራ የሚያደርግ መሆኑ ተገልጿል። አየር መንገዱ በረራ መጀመሩን አስመልክቶ ባዘጋጀው የማብሰሪያ መርኃ ግብር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፣ በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር …