Uncategorized

በኢትዮጵያ የላዳ ተሽከርካሪዎችን ለመገጣጠምና ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

የሩሲያው ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያ ላዳ እና ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ተሽከርካሪዎችን በኢትዮጵያ ለማምረት እና ለመገጣጠም የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ  እና የላዳ የወጪ ንግድ ዳይሬክተር፣ የሽያጭ እና ማርኬቲንግ ምክትል ፕሬዚዳንት ኢሊያ ሳቪኖቭ ናቸው። አምባሳደር ሱሌማን በፊርማ ሥነ- ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የሩሲያ ባለሐብቶች በተለይም በማዕድን፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ እና …

በኢትዮጵያ የላዳ ተሽከርካሪዎችን ለመገጣጠምና ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ Read More »

አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ‘የኛ ምርት’ የተሰኘ አውደርይና ባዛር ተከፈተ

አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ አውደርዕይና ባዛር ”ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል ተከፍቷል። አውደርዕይና ባዛሩ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና የፌዴራልና የክልል ተቋማት አመራሮች በተገኙበት ነው የተከፈተው። አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኃብት ሊቀየሩ የሚችሉ የበርካታ የተፈጥሮ ፀጋ ባለቤት ሀገር …

አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ‘የኛ ምርት’ የተሰኘ አውደርይና ባዛር ተከፈተ Read More »

የጂቡቲ የቢዝነስ ልዑክ በኢትዮጵያ የተለያዩ የኢንዱስትሪ ቦታዎችን ጎበኘ

የኦስትሪያ እና የጁቡቲ ኩባንያዎች በመጣመር በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማየት የተለያዩ የኢንዱስትሪ ስፍራዎችን ጎብኝቷል። የቢዝነስ ልዑኩ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። ልዑኩ የተለያዩ የኢንዱስትሪ ስፍራዎችን መጎብኘቱን በጁቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል። የቢዝነስ ልዑኩ ባለፈው ሳምንት በኤምባሲው ተገኝቶ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች በተመለከተ በጁቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ …

የጂቡቲ የቢዝነስ ልዑክ በኢትዮጵያ የተለያዩ የኢንዱስትሪ ቦታዎችን ጎበኘ Read More »

የጃፓን ቢዝነስ ልዑካን የአይሲቲ ፓርክን ጎበኙ

የጃፓን ቢዝነስ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የአይሲቲና ዲጂታል ዘርፍ ላይ ኢንቨስት ለማድረግ የሚያስችል ጉብኝት አደረገ። የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሄኖክ አሕመድ÷ በአይሲቲ ፓርኩ የተፈጠረውን የኢንቨስትመንት መልካም ሁኔታና አማራጭ ለልዑካን ቡድኑ ገለጻ አድርገዋል። የጃፓን ቢዝነስ ልዑክ ቡድን አባላትም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና ተዛማጅ ዘርፎች ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም ስለ አይሲቲ ኢንቨስትመንት …

የጃፓን ቢዝነስ ልዑካን የአይሲቲ ፓርክን ጎበኙ Read More »

ከኮርፖሬሽኑ ጋር ውል ተፈራርመው ወደ ስራ ያልገቡ ኩባንያዎች ወደ ስራ መግባት እንዳለባቸው ተገለጸ

ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ውል ተፈራርመው ወደ ስራ ያልገቡ ሀገር በቀልና የውጭ ኩባንያዎች እንዲሁም ባለሀብቶች በአፋጣኝ ወደ ስራ መግባት እንዳለባቸው የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ አሳሰቡ። አቶ አክሊሉ ታደሰ ባለፈው አንድ አመት ውስጥ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ውል ከፈፀሙ ኩባንያዎችና ባለሀብቶች ጋር ተወያይተዋል። ውል ተፈራርመው የማምረቻ ሼድና የለማ መሬት ወስደው ግንባታና ማሽን ተከላ የጀመሩትን በመደገፍ …

ከኮርፖሬሽኑ ጋር ውል ተፈራርመው ወደ ስራ ያልገቡ ኩባንያዎች ወደ ስራ መግባት እንዳለባቸው ተገለጸ Read More »

በኢትዮጵያ ባሉ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተደረገ

በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያን ወጪ ምርቶች በመቀበል እና በሀገራችን መዋዕለ-ነዋያቸውን ኢንቨስት በማድረግ ረገድ ሊያጋጥሟቸው የሚችሉ ስጋቶችን እንዲሁም ስላለው ምቹ ሁኔታ ከባለሃብቶቹ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ካሳሁን ጎፌ ገልጸዋል። በቀጣይም በሁለቱ ሀገራት መካከል ስለሚኖረው ትብብር እና የንግድ …

በኢትዮጵያ ባሉ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተደረገ Read More »

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆናቸውን የጃፓን ባለሀብቶች ገለፁ

 የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆናቸውን በኢትዮ-ጃፓን የኢንቨስትመንት ፎረም የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ገለፁ። በፎረሙ የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች እና የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የቦሌ ለሚና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎብኝተዋል። የልዑካን ቡድኑ አባላት በጉብኝታቸው የፓርኮቹን መሰረተ ልማት፣ ወቅታዊ የስራ እንቅስቃሴ እንዲሁም የባለሀብቶችን ተሳትፎ ተመልክተዋል። በፓርኮቹ መዋዕለ ንዋያቸውን ቢያፈሱ ስለሚያገኟቸው የኢንቨስትመንት አስቻይ ሁኔታዎችና ማበረታቻዎች ዙሪያም ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በኮርፖሬሽኑ …

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆናቸውን የጃፓን ባለሀብቶች ገለፁ Read More »