በኢትዮጵያ ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች በአንድ ወር ውስጥ ሰነድ ሊይዙ እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢትዮጵያ ሕጋዊ ሰነድ ሳይኖራቸው የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ተቋሙ ቀርበው ሕጋዊ ሰነድ እንዲይዙ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አሳስቧል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባደረገው ማጣራት በኢትዮጵያ ሕጋዊ ሰነድ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ፣ ሐሰተኛ ቋሚና ጊዜያዊ መኖሪያ ፈቃድ፣ ሐሰተኛ ፓስፖርትና ቪዛ እንዲሁም መኖሪያ ፈቃድ ሳያሳድሱ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች መኖራቸውን ገልጿል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት …
በኢትዮጵያ ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች በአንድ ወር ውስጥ ሰነድ ሊይዙ እንደሚገባ ተገለፀ። Read More »