አምባሳደር ምስጋኑ ከኢንዶኔዢያ አምባሳደር፣ ከየመን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ እና ከኒውዚላንድ አምባሳደር ጋር መከሩ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኢንዶኔዢያ አምባሳደር ቡሲራ ባንሱር፣ ከየመን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ያህያ አል ኤሪያኒ እና ከኒውዚላንድ አምባሳደር ሚካኤል አፕቶን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡ አምባሳደር አል ቡሲራ ባንሱር፥ ኢትዮጵያና ኢንዶኔዢያ ያላቸውን ግንኙነት በማድነቅ፥ በሁለቱ ሀገራት መካከል በተለይም በንግድ፣ ኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመንት ላይ …
አምባሳደር ምስጋኑ ከኢንዶኔዢያ አምባሳደር፣ ከየመን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ እና ከኒውዚላንድ አምባሳደር ጋር መከሩ Read More »