Uncategorized

በጂቡቲ ወደብ ላይ የቆይታ ጊዜያቸው ያለፈ ተሸከርካሪዎች በባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ተጓጉዘው ወደ አገር ከገቡ በኋላ ድሬዳዋ ደረቅ ወደብ እንዲቆዩ ተወሰነ።

ሚኒስቴሩ፦➡️ ለባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት➡️ ለጉምሩክ ኮሚሽን በጻፈው ደብዳቤ፣ የተሽከርካሪዎቹ አስመጪዎች በሚያቀርቡት መረጃ መሠረት፣ በየወቅቱ በጂቡቲ ወደብ የተከማቹ ተሽከርካሪዎችን መጠንና የቆይታ ጊዜ ከጂቡቲ ወደብ ባለሥልጣንና ከጉሙሩክ ኮሚሽን እንዲሰበሰብ አዟል። የባህር ትራንስፖርት የሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የወደብ ፎርማሊቲ አሟልቶ ተገቢ ክፍያ በመፈጸምና በድሬዳዋ ደረቅ ወደብ ማከማቻ ሥፍራ በማዘጋጀት ተለዋጭ ውሳኔ እስኪሰጥ በራሱ ኃላፊነት እና በራሱ ወጪ …

በጂቡቲ ወደብ ላይ የቆይታ ጊዜያቸው ያለፈ ተሸከርካሪዎች በባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ተጓጉዘው ወደ አገር ከገቡ በኋላ ድሬዳዋ ደረቅ ወደብ እንዲቆዩ ተወሰነ። Read More »

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ አበረታታለሁ – ሚኒስቴሩ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የተለያዩ የማበረታቻ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ በርኦ ሐሰን ገለጹ። በዚሁ መሠረት፣ ሙሉ በሙሉ ተገጣጥመው ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የሚከፈለው ታክስ 15 በመቶ እና በከፊል ተገጣጥመው ለሚገቡ ደግሞ 5 በመቶ ብቻ መሆኑን ገልጸዋል። ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለሚገጣጠሙ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችም ከታክስ ነጻ መደረጋቸውንም አስረድተዋል። ይህም …

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ አበረታታለሁ – ሚኒስቴሩ Read More »

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ባጋጠመው ችግር ዙሪያ ምን አለ?

የንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ ባጋጠመው ችግር ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል ባንኩ ችግሩ በተከሰተበት ወቅት ከ490 ሺህ በላይ ዝውውሮች (ግብይቶች) መደረጋቸውን አስታውቋል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ያጋጠመውን ችግር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ በሰጡት መግለጫ፤ ባንኩ ለለደንበኞች ቀልጣፋ አገልግሎትን ለማድረስ ሲል ከ2022 ጀምሮ ለውጦችን እያደረገ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ያጋጠመው ችግርም …

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ባጋጠመው ችግር ዙሪያ ምን አለ? Read More »

የስቶክ ገበያ እንዴት ይሰራል?

መደበኛ ቁጥጥር የሚደረግባቸው የመገበያያ ገበያዎች ሊኖሩ ይችላሉ (የክፍያ ስርዓታቸው በመደበኛ የፋይናንስ ተቋማት በኩል ሊያልፍ ይችላል)። ነገር ግን የስቶክ ገበያ (Stock Market) ካምፓኒዎችን ለበርካታ ህዝብ የመሸጥ እና የመግዛት ሂደት የሚመራበት የገበያ አይነት ነው። ስቶክ ገበያን ለመጀመር በአውሮፓ የቀደሙ ሀገራት ቢኖሩም እንግሊዛውያን የስቶክ ገበያን 1773 (የለንደን የስቶክ ገበያ/London Stock Exchange በቡና ቤት/በካፌ ውስጥ በመገናኘት ግብይት ጀመሩ፡፡ በአሜሪካ …

የስቶክ ገበያ እንዴት ይሰራል? Read More »

የገንዘብ ሚኒስቴር ከጣሊያን ተወካዮች ጋር ምክክር አደረገ

በልማት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ የተመራ የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የገንዘብ ሚኒስቴርን ጎብኝቷል። የጣሊያን ልማት ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ በጣሊያን ኢንተርፕራይዞች ተወካዮች፣ ከካሳ ዴፖዚቲ ኢ ፕሬስቲቲ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ ጋር ተገኝተዋል። የልዑካን ቡድኑን የተቀበሉት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታዎቹ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው፤ በኢትዮጵያ መንግስት …

የገንዘብ ሚኒስቴር ከጣሊያን ተወካዮች ጋር ምክክር አደረገ Read More »

7 ሚሊዮን ብር ወጭ የወጣው ለሰባት ወራት የሪብራንዲግ ሥራም ጭምር ነው፦ ዓባይ ባንክ

በፋይናንስ አገልግሎት ዘርፍ ላለፉት 13 ዓመታት “ዓባይ ታማኝ አገልጋይ” በሚል መሪ ቃል በባንክ አገልግሎት ዘርፍ ላይ ተሰማርቶ የቆየው ዓባይ ባንክ አክሲዮን ማህበር፤ ሰሞኑን “ቀየርኩት” ባለው የንግድ ምልክት መለያ (ሎጎ) የብዙዎች መነጋገርያ ሆኗል። የዓባይ ባንክ አክሲዮን ማህበር የስትራቴጂክ ዋና መኮንን የሆኑት አቶ ወንድይፍራው ታደሰ አዲሱን መለያ (ሎጎ) በሚመለከት ከኢቢሲ ሳይበር ጋር ቆይታ አድርገዋል። ሲመሰረት 25 ሚሊዮን …

7 ሚሊዮን ብር ወጭ የወጣው ለሰባት ወራት የሪብራንዲግ ሥራም ጭምር ነው፦ ዓባይ ባንክ Read More »

ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ትኩረት በመሰጠቱ የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር አድጓል ተባለ

መንግሥት ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር እያደገ መምጣቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች በሆርቲካልቸር ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በውይይቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በተለይም የአበባ ወጪ ንግድ ከቡና በመቀጠል ለኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ግኝት 2ኛ ደረጃ መያዙን ጠቅሰዋል። ለአብነትም ባለፉት ሰባት ዓመታት …

ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ትኩረት በመሰጠቱ የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር አድጓል ተባለ Read More »

በአፍሪካ በጣም ቀርፋፋ የሞባይል ኢንተርኔት ያላባቸው ሀገራት

በአፍሪካ የኢንተርኔት ተደራሽነት እያደገ ቢመጣም የፍጥነቱ ነገር ግን አስቸጋሪ ነው ሱዳን፣ አንጎላና ካሜሮን በቀርፋፋ የሞባይል ኢንተርኔት ቀዳዎቹ ናቸው ተብሏል የሞባይል ኢንተርኔት መንቀራፈፍ የአብዛኛው የአፍሪካ ሀገራት ችግር እንደሆነም ስፒድ ቴስት ግሎባል የ2024 የመጀመሪያ ወር ሪፖርቱ ላይ አመላክቷል። የስፒድ ቴስት ጎላባል በሀገራት ያለውን የሞባይል ኢንተርኔት ፍጥነት በሜጋ ባይት በሰከንድ እና በዓለም ላይ ያላቸውን ደረጃ አስቀምጧል። በሪፖርቱ መሰረትም …

በአፍሪካ በጣም ቀርፋፋ የሞባይል ኢንተርኔት ያላባቸው ሀገራት Read More »

የሩሲያ ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሰራ ነው – የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

የሩሲያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮችና ነፃ የንግድ ቀጠና ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ያላቸውን ረጅምና በፈተና ያልደበዘዘ ጠንካራ ወዳጅነት የሚመጥን የኢንቨስትመንት ግንኙነት እንዲኖራቸው መስራት …

የሩሲያ ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሰራ ነው – የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን Read More »

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራች ነው – አምባሳደር ዳረን ዌልች

ለበርካታ ዓመታት የዘለቀውን የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢንቨሰትመንት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ገለጹ። አምባሳደር ዳረን ዌልች÷ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለበርካታ ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸዋል። ሁለቱ አገራት ታሪካዊ በሚባለው በዚሁ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸው በመልካምም ሆነ በአስቸጋሪ ወቅቶች በጥሩ ወዳጅነትና ጠንካራ ትብብራቸው መቀጠላቸውን ተናግረዋል። የሁለቱ አገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በመከባበር ላይ የተመሰረተ …

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራች ነው – አምባሳደር ዳረን ዌልች Read More »