Uncategorized

ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ

300 ሚሊየን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይናው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የኩባንያው አመራሮች ስለ ኢንቨስትመንት ዕቅዳቸው ዝርዝር መረጃዎችን አቅርበዋል። አቶ አክሊሉም በኮርፖሬሽኑ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ማዕከሎችን፣ ማበረታቻዎችን፣ የመሰረተ-ልማትና የአገልግሎት አሰጣጥን የተመለከቱ መረጃዎችን አስረድተው÷ ኮርፖሬሽኑ ለኩባንያው …

ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ Read More »

የሁቲ ታጣቂዎች በቀይ ባህር ላይ በሚሰነዝሩት ጥቃት ኤክስፖርተሮች መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑ ተነገረ

የሁቲ ታጣቂዎች በቀይ ባህር የጭነት መርከቦች ላይ በሚፈጸሙት ጥቃት ሳቢያ፣ ትልልቅ የመርከብ ኩባንያዎች ወደ አካባቢው ስለማይመጡ፣ ኤክስፖርተሮች ከባድ ችግር ውስጥ መውደቃቸውንና በሥራቸው ላይም መስተጓጎል እየገጠማቸው እንደሆነ ተገለጸ። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ በ401 ባለሃያ ጫማ ኮንቴይነሮች 9,303.54 ሜትሪክ ቶን ወጪ ጭነት በራሱ መርከቦች ወደ ቻይና፣ ህንድና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ማጓጓዙ …

የሁቲ ታጣቂዎች በቀይ ባህር ላይ በሚሰነዝሩት ጥቃት ኤክስፖርተሮች መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑ ተነገረ Read More »

የሳይመንስ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

 የሳይመንስ ኢነርጂ ኩባንያ በኢትዮጵያ ባሉት የኢነርጂ ልማት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው ተገለፀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር፣ ኢ/ር) በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር እና ከሳይመንስ ኢነርጂ ኩባንያ ተወካይ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በኢነርጂ ልማት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ያተኮረ ሲሆን በዚህ ወቅት ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር፣ ኢ/ር)÷ የሀይል አቅርቦት ብቃትና ውጤታማነት ላይ የሚያግዙ የግሉ ዘርፍ ኩባንያዎች …

የሳይመንስ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ልማት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Read More »

በጂቡቲ ወደብ ላይ የቆይታ ጊዜያቸው ያለፈ ተሸከርካሪዎች በባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ተጓጉዘው ወደ አገር ከገቡ በኋላ ድሬዳዋ ደረቅ ወደብ እንዲቆዩ ተወሰነ።

ሚኒስቴሩ፦➡️ ለባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት➡️ ለጉምሩክ ኮሚሽን በጻፈው ደብዳቤ፣ የተሽከርካሪዎቹ አስመጪዎች በሚያቀርቡት መረጃ መሠረት፣ በየወቅቱ በጂቡቲ ወደብ የተከማቹ ተሽከርካሪዎችን መጠንና የቆይታ ጊዜ ከጂቡቲ ወደብ ባለሥልጣንና ከጉሙሩክ ኮሚሽን እንዲሰበሰብ አዟል። የባህር ትራንስፖርት የሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የወደብ ፎርማሊቲ አሟልቶ ተገቢ ክፍያ በመፈጸምና በድሬዳዋ ደረቅ ወደብ ማከማቻ ሥፍራ በማዘጋጀት ተለዋጭ ውሳኔ እስኪሰጥ በራሱ ኃላፊነት እና በራሱ ወጪ …

በጂቡቲ ወደብ ላይ የቆይታ ጊዜያቸው ያለፈ ተሸከርካሪዎች በባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ተጓጉዘው ወደ አገር ከገቡ በኋላ ድሬዳዋ ደረቅ ወደብ እንዲቆዩ ተወሰነ። Read More »

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ አበረታታለሁ – ሚኒስቴሩ

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የተለያዩ የማበረታቻ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ በርኦ ሐሰን ገለጹ። በዚሁ መሠረት፣ ሙሉ በሙሉ ተገጣጥመው ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የሚከፈለው ታክስ 15 በመቶ እና በከፊል ተገጣጥመው ለሚገቡ ደግሞ 5 በመቶ ብቻ መሆኑን ገልጸዋል። ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለሚገጣጠሙ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችም ከታክስ ነጻ መደረጋቸውንም አስረድተዋል። ይህም …

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ አበረታታለሁ – ሚኒስቴሩ Read More »

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ባጋጠመው ችግር ዙሪያ ምን አለ?

የንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ ባጋጠመው ችግር ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል ባንኩ ችግሩ በተከሰተበት ወቅት ከ490 ሺህ በላይ ዝውውሮች (ግብይቶች) መደረጋቸውን አስታውቋል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ያጋጠመውን ችግር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ በሰጡት መግለጫ፤ ባንኩ ለለደንበኞች ቀልጣፋ አገልግሎትን ለማድረስ ሲል ከ2022 ጀምሮ ለውጦችን እያደረገ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ያጋጠመው ችግርም …

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርብ እለት ባጋጠመው ችግር ዙሪያ ምን አለ? Read More »

የስቶክ ገበያ እንዴት ይሰራል?

መደበኛ ቁጥጥር የሚደረግባቸው የመገበያያ ገበያዎች ሊኖሩ ይችላሉ (የክፍያ ስርዓታቸው በመደበኛ የፋይናንስ ተቋማት በኩል ሊያልፍ ይችላል)። ነገር ግን የስቶክ ገበያ (Stock Market) ካምፓኒዎችን ለበርካታ ህዝብ የመሸጥ እና የመግዛት ሂደት የሚመራበት የገበያ አይነት ነው። ስቶክ ገበያን ለመጀመር በአውሮፓ የቀደሙ ሀገራት ቢኖሩም እንግሊዛውያን የስቶክ ገበያን 1773 (የለንደን የስቶክ ገበያ/London Stock Exchange በቡና ቤት/በካፌ ውስጥ በመገናኘት ግብይት ጀመሩ፡፡ በአሜሪካ …

የስቶክ ገበያ እንዴት ይሰራል? Read More »

የገንዘብ ሚኒስቴር ከጣሊያን ተወካዮች ጋር ምክክር አደረገ

በልማት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ የተመራ የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የገንዘብ ሚኒስቴርን ጎብኝቷል። የጣሊያን ልማት ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ በጣሊያን ኢንተርፕራይዞች ተወካዮች፣ ከካሳ ዴፖዚቲ ኢ ፕሬስቲቲ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ ጋር ተገኝተዋል። የልዑካን ቡድኑን የተቀበሉት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታዎቹ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው፤ በኢትዮጵያ መንግስት …

የገንዘብ ሚኒስቴር ከጣሊያን ተወካዮች ጋር ምክክር አደረገ Read More »

7 ሚሊዮን ብር ወጭ የወጣው ለሰባት ወራት የሪብራንዲግ ሥራም ጭምር ነው፦ ዓባይ ባንክ

በፋይናንስ አገልግሎት ዘርፍ ላለፉት 13 ዓመታት “ዓባይ ታማኝ አገልጋይ” በሚል መሪ ቃል በባንክ አገልግሎት ዘርፍ ላይ ተሰማርቶ የቆየው ዓባይ ባንክ አክሲዮን ማህበር፤ ሰሞኑን “ቀየርኩት” ባለው የንግድ ምልክት መለያ (ሎጎ) የብዙዎች መነጋገርያ ሆኗል። የዓባይ ባንክ አክሲዮን ማህበር የስትራቴጂክ ዋና መኮንን የሆኑት አቶ ወንድይፍራው ታደሰ አዲሱን መለያ (ሎጎ) በሚመለከት ከኢቢሲ ሳይበር ጋር ቆይታ አድርገዋል። ሲመሰረት 25 ሚሊዮን …

7 ሚሊዮን ብር ወጭ የወጣው ለሰባት ወራት የሪብራንዲግ ሥራም ጭምር ነው፦ ዓባይ ባንክ Read More »

ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ትኩረት በመሰጠቱ የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር አድጓል ተባለ

መንግሥት ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር እያደገ መምጣቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች በሆርቲካልቸር ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በውይይቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በተለይም የአበባ ወጪ ንግድ ከቡና በመቀጠል ለኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ግኝት 2ኛ ደረጃ መያዙን ጠቅሰዋል። ለአብነትም ባለፉት ሰባት ዓመታት …

ለሆርቲካልቸር ኢንቨስመንት ትኩረት በመሰጠቱ የግብርና ወጪ ምርቶች ስብጥር አድጓል ተባለ Read More »