ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ
300 ሚሊየን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይናው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የኩባንያው አመራሮች ስለ ኢንቨስትመንት ዕቅዳቸው ዝርዝር መረጃዎችን አቅርበዋል። አቶ አክሊሉም በኮርፖሬሽኑ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ማዕከሎችን፣ ማበረታቻዎችን፣ የመሰረተ-ልማትና የአገልግሎት አሰጣጥን የተመለከቱ መረጃዎችን አስረድተው÷ ኮርፖሬሽኑ ለኩባንያው …
ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ Read More »