የሠነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ ለኢትዮጵያ ስታርት አፖች እድገት የተሻለ እድል ይፈጥራል
የሠነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ መፈቀድ ለኢትዮጵያ ስታርት አፖች እድገት የተሻለ ዕድል ይዞ መምጣቱን የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ጥላሁን እስማዔል ለኢዜአ እንዳሉት ካፒታል ገበያና ስታርትአፕ ተመጋጋቢ ዘርፎች ናቸው። በዓለም የታወቁ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከጀማሪ ስራ ፈጣሪነት እንደተነሱ በማውሳት፣ ከዛሬ ቁመናቸው እንዲደርሱ ምቹ ሁኔታዎች እንደተፈጠረላቸው አንስተዋል። …
የሠነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ ለኢትዮጵያ ስታርት አፖች እድገት የተሻለ እድል ይፈጥራል Read More »