በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከGrand World Investment Holding Group ኩባንያ ፕሬዚዳንት ጋር ውይይት አደረገ
በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል መሪ ክቡር አምባሳደር ደዋኖ ከድር ከGrand World Investment Holding Group ኩባንያ ፕሬዚዳንት Mr. Wenguang Liu ጋር በኢትዮጵያ በማኑፋክቸርንግ መስክ ኢንቨስት በሚያደርጉበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂደዋል። ኩባንያው በመስኩ በተለይም በፋርማሲውቲካል፣ በአግሮ-ፕሮሰስንግ፣ በኤልክትሪክ መኪኖች መገጣጠም እና ቻርጂንግ ስቴሽኖች በመዘርጋት መስክ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ፕሬዚዳንቱ የገለጹ ሲሆን፣ ከግንቦት 1 እስከ 5 አዲስ …
በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከGrand World Investment Holding Group ኩባንያ ፕሬዚዳንት ጋር ውይይት አደረገ Read More »