Uncategorized

17ኛ ቀኑን የያዘው ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ዛሬስ?

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ የግል ባንኮች በዶላር መሸጫና መግዣ ዋጋ ላይ ጭማሪ አሳይተዋል የአንድ ዶላር የመግዣ ዋጋ ላይ ገበያ መር ስርአቱ ከመጀመሩ በፊት ከነበረበት ከ46 እስከ 51 ብር ድረስ ጭማሪ ታይቷል ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአቱ ገበያ መር እንዲሆን ከወሰነች በኋላ ባንኮች በየእለቱ አዲስ የምንዛሬ ዋጋ በማውጣት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ነሃሴ 8 …

17ኛ ቀኑን የያዘው ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ዛሬስ? Read More »

ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ

 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል። ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ፥ ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁ.01/2016 መሠረት የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመክፈት የሚፈልጉ የሥራ ፈቃድ ማመልከቻ እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርቧል። በገበያ ላይ ተመሥርተው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ መሸጥና መግዛት የሚፈልጉ …

ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ Read More »

የኢራን ባለሀብቶች በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እሠራለሁ- ኤምባሲው

የኢራን ባለሀብቶች በግብርና ማቀነባበር እና በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንሠራለን ሲሉ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር አሊ አክባር ገለጹ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ከአምባሳደሩ ጋር ሀገራቱ ያላቸውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት በኢንቨስትመንት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ኮርፖሬሽኑ በሚያሥተዳድራቸው የኢንቨስትመንት ማዕከሎች ባለሀብቶች ብዝኀነት እንዲኖራቸው እያደረገ በሚገኘው እንቅስቃሴ …

የኢራን ባለሀብቶች በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እሠራለሁ- ኤምባሲው Read More »

የፓስፖርት ዋጋ ማሻሻያ ይፋ ተደረገ

አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር አስቸኳይ ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል በአዲሱ የዋጋ ዝርዝር ለእድሳት፣ ለጠፋ ፓስፖርትና ለእርማተ ከ13 ሺህ እስከ 40 ሺህ ብር ዋጋ ወጥቶላቸዋል የኢትዮጵያ ኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፓስፖርት ማውጣት እና ለማሳደስ የሚከፈለው ክፍያ ላይ ማሻሻያ መድረጉን አስታወቀ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ፤ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሰረት ለመደበኛ፣ …

የፓስፖርት ዋጋ ማሻሻያ ይፋ ተደረገ Read More »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፍተሻ ኬላዎች በፍጥነት ለማለፍ የሚያስችለው የቲኤስኤ አጋር ሆነ

በአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ቡድን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከአሜሪካ የትራንስፖርት ደህንነት አስተዳደር (ቲኤስኤ) ፕሮግራም ጋር በአጋርነት መሥራት መጀመሩን አብስሯል። ፕሮግራሙ ጫማዎችን፣ ላፕቶፖችን፣ ፈሳሾችን፣ ቀበቶዎችን እና ቀላል ጃኬቶችን ሳያወልቁ ተሳፋሪዎች በደህንነት ማጣሪያው ተፈትሸው የሚያልፉበትን ወሳኝ አገልግሎቶችን ይሰጣል። መርሃ ግብሩ ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ የአየር መንገዱ ደንበኞች ጫማቸውን፣ ቀበቷቸውን እና ቀላል ጃኬቶቻቸውን እንዲሁም ላፕቶፖችን እና የ3-1-1 …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፍተሻ ኬላዎች በፍጥነት ለማለፍ የሚያስችለው የቲኤስኤ አጋር ሆነ Read More »

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ

በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአካባቢውን የተፈጥሮ እምቅ አቅም ያማከለ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንሰራለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። ዋና ሥራ አስፈፃሚው የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወቅታዊ የሥራ እንቅስቃሴን እና ከአካባቢው አርሶ አደሮች ጋር የተፈጠረውን የገበያ ትስስር ተመልክተዋል። እንዲሁም በፓርኩ ያሉ አምራች ኩባንያዎች ስላሉበት የምርት እንቅስቃሴ፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የወጪ እና …

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ Read More »

የሀምሌ 26 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ምን ይመስላል?

ዳሽን፣ አዋሽ፣ አባይ እና ኦሮሚያ ባንክ የ1 ዶላርየመግዣ ዋጋን 90 ብር አድርሰዋል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ ካደረገች በኋላ በ1 ዶላር ከ30 ብር በላይ ጭማሪ ታይቷል ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች አዲሱን የምንዛሬ ተመን ከሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል። ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን …

የሀምሌ 26 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ምን ይመስላል? Read More »

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አደረገ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አድርጓል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መግለጫ መሰረት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያም የሚከተሉትን 13 ዐበይት አዳዲስ የፖሊሲ ለውጦችን ያካትታል ፦ 1. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወስንበት የገበያ ሥርዓት ይሸጋገራል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡ 2. የውጭ …

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ አደረገ Read More »

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ ገባች

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ መግባቷን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ሙሉ መግለጫ የ2010 ዓ.ም የፖለቲካ ለውጥን ተከትሎ መንግሥት አያሌ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራትን አከናውኗል። ባለፉት ጊዜያት የተከማቹ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ችግሮችን ለመፍታት ላለፉት ስድስት ዓመታት ማሻሻያዎችን ሲያደርግ እንደቆየ ይታወቃል። …

ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራ ገባች Read More »

የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ

የውጭ አገር ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ የተሻለ እድል እንደሚፈጥር የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ብርሃኑ ዓለሙ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢኮኖሚውን አስመልክቶ በሰጡት …

የውጭ ባንኮች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ እየተከናወነ ያለው ስራ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የሚያግዝ ነው – የምጣኔ ሀብት ባለሙያ Read More »