Uncategorized

የመስከረም 7 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል?

የግል ባንኮች አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በሃዋላ የሚላክ 1 ዶላርን እስከ 126 ብር እየመነዘሩ ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ1 ዶላር ላይ ከ4 ብር በላይ ጭማሪ በማድረግ በ112 ብር ገዝቶ በ124 ብር እየሸጠ ነው ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች አዲሱን የምንዛሬ ተመን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። የ2017 አዲስ ዓመት …

የመስከረም 7 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል? Read More »

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሳተላይት አካውንት ዛሬ ይፋ ይደረጋል – የቱሪዝም ሚኒስቴር

ስረጃን መሰረት ያደረገ ፖሊሲ መቅረፅና ውሳኔ መስጠት የሚያስችል የቱሪዝም ሳተላይት አካውንት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የዓለም የቱሪዝም ቀንን ለማክበር የሚዘጋጁ ሁነቶችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተቀዋል። በዓሉ ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) እና ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከነገ ጀምሮ ለሶስት ቀናት ይከበራል ብለዋል። የዓለም የቱሪዝም …

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሳተላይት አካውንት ዛሬ ይፋ ይደረጋል – የቱሪዝም ሚኒስቴር Read More »

አየር መንገዱ ከጥቅምት 5 ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን በረራ ይጀምራል

 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሱዳኗ የወደብ ከተማ ፖርት ሱዳን ዕለታዊ በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል። አየር መንገዱ ወደ ፖርት ሱዳን በረራ መጀመሩ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሀገራት ያላትን የመዳረሻ ቁጥር የበለጠ እንደሚያሰፋው ተጠቁሟል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን የንግድና ቱሪዝም ትስስር በማጎልበት የቀጣናውን የኢኮኖሚ እድገት የበለጠ እንደሚጠናክር መገለጹን የአየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል። …

አየር መንገዱ ከጥቅምት 5 ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን በረራ ይጀምራል Read More »

የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ የ “N7 ፒክ አፕ” ሞዴል ተሽከርካሪ ለገበያ ሊያቀርብ ነው

በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የ “N7 ፒክ አፕ” ሞዴል ተሽከርካሪ ለገበያ ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ። ኢንዱስትሪው በተያዘው የበጀት ዓመት 250 የ “N7 ፒክ አፕ” ሞዴል ተሽከርካሪ ለማምረት አቅዶ እየሠራ መሆኑንም ነው ያስታወቀው። ከዚህ ዕቅድ ውስጥ በመጀመሪያ ዙር 39 የ “N7 ፒክ አፕ” ገጣጥሞ ለደንበኞቹ ለማቅረብ የምርት ግብዓት ማስገባቱን ከግሩፑ የተገኘው መረጃ አመላክቷል። አዲሱ …

የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ የ “N7 ፒክ አፕ” ሞዴል ተሽከርካሪ ለገበያ ሊያቀርብ ነው Read More »

2 ነጥብ 66 ሚሊየን ቶን ገቢ ምርት በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉ ተገለጸ

በ2016 በጀት ዓመት 2 ነጥብ 66 ሚሊየን ቶን ገቢ ምርት በሀገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በበጀት ዓመቱ 1ነጥብ 27 በሚሊየን ቶን ገቢ ምርት በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ታቅዶ ነው 2 ነጥብ 66 ሚሊየን ቶን ምርት መተካት የተቻለው፡፡ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ ማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂና ኢንጂነሪንግ እንዲሁም ኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶች የእቅዳቸውን መቶ በመቶ በላይ ማሳካት …

2 ነጥብ 66 ሚሊየን ቶን ገቢ ምርት በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉ ተገለጸ Read More »

የአየር መንገዱን ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽም ማንኛውም ሰራተኛ ላይ እርምጃ ይወሰዳል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ አየር መንገድን መልካም ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽሙ የማንኛውም ተቋም ሰራተኞች ላይ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የስልጠና አካዳሚ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ አየርመንገድ፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን ጉዳዮችና ከጉሙሩክ ኮሚሽን ለተወጣጡ ባለሙያዎችና የስራ ኃላፊዎች ለአንድ ሳምንት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በስልጠናው ማጠናቀቂያ …

የአየር መንገዱን ገፅታ ሊያበላሽ የሚችል ተግባር በሚፈጽም ማንኛውም ሰራተኛ ላይ እርምጃ ይወሰዳል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Read More »

ከቡና ወጪ ንግድ በታሪክ የመጀመሪያው ከፍተኛ ገቢ ተመዘገበ 

በ2016 በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ንግድ 1 ነጥብ 43 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳህለማሪያም ገ/መድህን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ከቡና ምርት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የቡና ምርት ጥራትን ማሳደግ፣ የግብይት ሰንሰለቱን ማዘመንና የውጪ ምንዛሬ ማስገኘት ላይ በትኩረት መሰራቱን አንስተዋል፡፡ …

ከቡና ወጪ ንግድ በታሪክ የመጀመሪያው ከፍተኛ ገቢ ተመዘገበ  Read More »

17ኛ ቀኑን የያዘው ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ዛሬስ?

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ የግል ባንኮች በዶላር መሸጫና መግዣ ዋጋ ላይ ጭማሪ አሳይተዋል የአንድ ዶላር የመግዣ ዋጋ ላይ ገበያ መር ስርአቱ ከመጀመሩ በፊት ከነበረበት ከ46 እስከ 51 ብር ድረስ ጭማሪ ታይቷል ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአቱ ገበያ መር እንዲሆን ከወሰነች በኋላ ባንኮች በየእለቱ አዲስ የምንዛሬ ዋጋ በማውጣት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ነሃሴ 8 …

17ኛ ቀኑን የያዘው ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ዛሬስ? Read More »

ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ

 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል። ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ፥ ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁ.01/2016 መሠረት የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመክፈት የሚፈልጉ የሥራ ፈቃድ ማመልከቻ እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርቧል። በገበያ ላይ ተመሥርተው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ መሸጥና መግዛት የሚፈልጉ …

ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ Read More »

የኢራን ባለሀብቶች በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እሠራለሁ- ኤምባሲው

የኢራን ባለሀብቶች በግብርና ማቀነባበር እና በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንሠራለን ሲሉ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር አሊ አክባር ገለጹ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ከአምባሳደሩ ጋር ሀገራቱ ያላቸውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት በኢንቨስትመንት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ኮርፖሬሽኑ በሚያሥተዳድራቸው የኢንቨስትመንት ማዕከሎች ባለሀብቶች ብዝኀነት እንዲኖራቸው እያደረገ በሚገኘው እንቅስቃሴ …

የኢራን ባለሀብቶች በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እሠራለሁ- ኤምባሲው Read More »