17ኛ ቀኑን የያዘው ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ዛሬስ?
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ የግል ባንኮች በዶላር መሸጫና መግዣ ዋጋ ላይ ጭማሪ አሳይተዋል የአንድ ዶላር የመግዣ ዋጋ ላይ ገበያ መር ስርአቱ ከመጀመሩ በፊት ከነበረበት ከ46 እስከ 51 ብር ድረስ ጭማሪ ታይቷል ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአቱ ገበያ መር እንዲሆን ከወሰነች በኋላ ባንኮች በየእለቱ አዲስ የምንዛሬ ዋጋ በማውጣት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ነሃሴ 8 …