Nexara

የኢትዮጵያ የገንዘብ ሪፖርት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ

849 ሚሊዮን ዶላሩ በብድር መልክ የተገኘ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል የገንዘብ ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት እቅዱን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል። ሚኒስቴሩ ባቀረበው የፋይናንስ ሪፖርቱ ላይ እንዳለው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከብድር እና እርዳታ 4 ነትብ 5 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል ብሏል። ከተገኘው ከዚህ ውስጥ 54 በመቶው ዕርዳታ ነው የተባለ ሲሆን 849 ሚሊዮን ዶላር በብድር …

የኢትዮጵያ የገንዘብ ሪፖርት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ Read More »

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ አድርጓል

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት 328 ሺህ 302 አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ ማድረጉን ገለጸ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር መላኩ ታዬ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋት ሰፋፊ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። በዚህም በተያዘው በጀት ዓመት 600 ሺህ ደንበኞችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን በማስታወስ ባለፉት 10 ወራት በተሰሩ ስራዎች 328 ሺ 302 …

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞችን ተጠቃሚ አድርጓል Read More »

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሳህሉ ሙሉ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ኢንስቲትዩቱ የእንስሳት ምርትና ተዋፅኦዎች በማቀነባበር የገበያ ሁኔታን የሚደግፍ ነው። በተጨማሪ የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦዎ በኢንዱስትሪ ተቀነባብረው ለገበያ እንዲቀርቡ የምርምር፣ የቴክኒክና የማማከር ድጋፍ እንዲሁም የአቅም ግንባታ …

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የእንስሳት ተዋፅኦዎች 74 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Read More »

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን እየተሰራ ነው ተባለ

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አስታወቀ። ኢትዮጵያን ጨምሮ 17 የአፍሪካ ሀገሮች የአህጉሪቱን አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ገበያ በሙከራ ደረጃ ለመጀመር መስማማታቸው ይታወሳል። ስምምነቱ ንብረትነታቸው ሙሉ ለሙሉ አፍሪካዊ የሆኑ አየር መንገዶች ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው በሚያደርጉት የንግድና ገበያ ተኮር በረራ የተጣሉ ገደቦችን የሚያስቀር ነው። …

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን እየተሰራ ነው ተባለ Read More »

ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ

ማክተር የተሰኘው የፓኪስታን ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከማክተር ኩባንያ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሻህናዋዝ ሳጂድ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷መንግስት ለፋርማሲዩቲካል ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት፣ ኮርፖሬሽኑ ያቀረባቸውን ዘርፈ ብዙ ማበረታቻዎችና ያለውን የተሟላ መሰረተ ልማት አስረድተዋል። በሌላ በኩል ዶ/ር ሻህናዋዝ ሳጂድ የቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክን …

ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ Read More »

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከቻይና ሲሲሲሲ ካምፓኒ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይና ኮሙኒኬሽን እና ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (ሲሲሲሲ) ሊቀመንበር ዋንግ ቶንግዙን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመላው ኢትዮጵያ ባሉ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ስራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያለውን ሲሲሲሲ የበለጠ ትኩረት እና ኢንቨስት ሊያደርግባቸው የሚችሉ ሀገራዊ እምቅ ሃብቶችን አስመልክቶ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ምንጭ፦ ኢዜአ

አየር መንገዱ ወደ እስያና መካከለኛው ምስራቅ በሚላክ የቡና ምርት የጭነት አገልግሎት ቅናሽ አደረገ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስያና መካከለኛው ምስራቅ በሚላክ የቡና ምርት ላይ በማጓጓዣ ክፍያ በአንድ ኪሎ ግራም እስከ 1 ነጥብ 50 ዶላር ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ። የአየር መንገዱ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ቡና ላኪዎችን ለማበረታታት እና የኢትዮጵያን ቡና በዓለም ለማስተዋወቅ የሚጫወተውን ሚና ማጠናከሩን ገልጿል። በዚህም ወደ እስያ እና መካከለኛው ምስራቅ በሚልኩት የቡና ምርት ላይ በአንድ ኪሎ ግራም እስከ …

አየር መንገዱ ወደ እስያና መካከለኛው ምስራቅ በሚላክ የቡና ምርት የጭነት አገልግሎት ቅናሽ አደረገ Read More »

አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ጋር በአጋርነት ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል። የአሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዳንኤል በቀለ ÷ደንበኞች አማራጭና ቀላል የክፍያ አማራጮችን በአነስተኛ የገንዘብ ልውውጥ ክፍያ መጠቀም እንዲችሉ ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ አክሲዮን ማህበር ጋር ለመስራት መስማማታቸውን ገልጸዋል። አክሲዮን ማህበሩ ከ27 ማርኬቲንግና ብራንዲንግ ድርጅቶች ጋር በጋራ ለመስራት …

አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ Read More »

ኢትዮጵያ በአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው

ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እያደረገች መሆኗን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ከአኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጋር በተገናኘ የጉሙሩክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ ዘመናዊ አሠራር እየተዘረጋ መሆኑን በኮሚሽኑ የታሪፍና ስሪት አገር ዳይሬክተር ካሳዬ አየለ ገልጸዋል። ለአብነትም የድንበር አሥተዳደርና የካርጎ ፍተሻን ኤሌክትሮኒክ ማድረግን ጨምሮ በድሮን የታገዘ የክትትል ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቅሰዋል። በነጻ የንግድ ቀጣናው የዚህ …

ኢትዮጵያ በአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው Read More »

የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ለማስጀመር ያለመ ውይይት ተካሄደ

ላለፉት አምስት ዓመታት ግንባታው የዘገየውን የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ለማስጀመር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከቻይና ሁናን ግዛት ቻንግሻ ከተማ ከመጡ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን አባላት ጋር የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ማስጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። በውይይታቸውም የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ለማስጀመር ባለፈው አንድ ዓመት …

የአዳማ ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን ለማስጀመር ያለመ ውይይት ተካሄደ Read More »