የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለአምራች ኢንዱስትሪው 30 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን ገለጸ
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 30 ቢሊየን ብር ለአምራች ኢንዱስትሪው ብድር መስጠቱን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በበኩሉ ከሚሰጠው ብድር 50 በመቶ የሚሆነው ለኢንዱስትሪዎች መሆኑን አስታውቋል። ከኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጎን ለጎን “የግል ኢንቨስትመንት እና አስቻይ ሁኔታዎች” በሚል የፓናል ውይይት ተካሂዷል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት ዮሐንስ አያሌው(ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባንኩ መንግሥት ቅድሚያ በሚሰጣቸው የትኩረት መስኮች …
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለአምራች ኢንዱስትሪው 30 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን ገለጸ Read More »