Nexara

በአፋር ክልል ከቴምር ምርት የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሠራ ነው

የቴምር ምርታማነትን በማስፋፋት ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአፋር ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ መልከዓ-ምድር እና የዓየር ጸባይ ለቴምር ተክል ምቹ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከዘርፉ ተጠቃሚ መሆን አለመቻሉን በቢሮው የእርሻና ሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ የሆርቲካልቸር ልማት ዳይሬክተር አሕመድ አሚን ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት በአፋምቦ እና አሳኢታ ወረዳዎች 302 ነጥብ 5 ሔክታር በቴምር …

በአፋር ክልል ከቴምር ምርት የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሠራ ነው Read More »

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጆችን አፀደቀ። ምክር ቤቱ አዋጆቹን ያጸደቀው 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ሲያካሂድ ነው። ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና ባንክ ሥራ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል። የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጆችን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ …

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ Read More »

የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች በመሰማራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍሰሃ ሻወል ጥሪ አቀረቡ። አምባሳደሩ በህንድ በተካሄደው ዓለም አቀፉ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ማህበር (WASME) ጉባኤ ላይ ተሳትፈዋል። በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግርም፥ በኢትዮጵያ ምቹ የሆኑ ዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዳሉ አብራርተዋል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ በዘርፉ የሚሰማሩ ባለሃብቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ እድሎች መመቻቸታቸውን ተናግረዋል። በተለይም …

የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ Read More »

የአንድ ቢትኮይን ዋጋ 106 ሺህ ዶላር ደረሰ

የቢትኮይን ዋጋ በ2025 ወደ 150 ሺህ ዶላር ያድጋል ተብሏል የአንድ ቢትኮይን ዋጋ 106 ሺህ ዶላር ደረሰ። ከአንድ ዓመት በፊት የአንድ ቢትኮይን ዋጋ 44 ሺህ ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ወደ 106 ሺህ ዶላር ከፍ ብሏል። ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዝዳንት ተደርገው መመረጣቸውን ተከትሎ የምናባዊ ገንዘብ ወይም ክሪፕቶከረንሲ ዋጋ እየጨመረ ይገኛል። ዶናልድ ትራምፕ የቢትኮይን ደጋፊ መሆናቸውን …

የአንድ ቢትኮይን ዋጋ 106 ሺህ ዶላር ደረሰ Read More »

በክልሉ የወርቅ ማዕድን ሀብት ልማትን በማዘመን ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማጎልበት የተጀመረው ጥረት ሊጠናከር ይገባል

በጋምቤላ ክልል የወርቅ ማዕድን ሀብት ልማትን በማዘመን ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማጎልበት የተጀመረው ጥረት ሊጠናከር ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ገለፁ። በሚኒስትሯ የተመራው የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ እየተከናወነ ያለውን የወርቅ ማዕድን ሀብት ልማት ተመልክቷል። በወቅቱ ሚኒስትሯ እንዳሉት መንግስት ከወሰዳቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርሞች መካከል የወርቅ ማዕድን ሀብት ልማቱ …

በክልሉ የወርቅ ማዕድን ሀብት ልማትን በማዘመን ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማጎልበት የተጀመረው ጥረት ሊጠናከር ይገባል Read More »

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ-ንዋዮች ገበያ እና የካዛብላንካ አክሲዮን ገበያ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ-ንዋዮች ገበያ እና የካዛብላንካ አክሲዮን ገበያ (ካዛብላንካ ስቶክ ኤክስቼንጅ) ስትራቴጂካዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ። በስምምነቱ መሰረት የካዛብላንካ አክሲዮን ገበያ የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ-ንዋዮች ገበያን የቴክኒክ እና የሥራ አቅም የሚያሳድጉ ድጋፎችን ያደርጋል። ተቋሙ ደኅንነቱን የጠበቀ እና ቀልጣፋ የንግድ ሥርዓት እንዲፈጥር የቴክኖሎጂ ማዕቀፉን፣ የአሠራር አቅም እና የአደጋ አሥተዳደር አቅሙን የሚያጎለብቱ ሥራዎች እንደሚያከናውን ተገልጿል። ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት ምርቶችን …

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ-ንዋዮች ገበያ እና የካዛብላንካ አክሲዮን ገበያ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ Read More »

የኢትዮጵያ ቡና በቻይና ገበያ ተፈላጊነቱ መጨመሩ ተነገረ

በጣዕሙ ለየት ያለው የኢትዮጵያ ቡና በቻይና ገበያ ተፈላጊነቱ እየጨመረ መምጣቱን በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል ሚስዮን መሪ አምባሳደር ደዋኖ ከድር ተናገሩ። አምባሳደር ደዋኖ በቻይና ንግድ ሚኒስቴር የቻይና ቡና ኢንዱስትሪ ማህበር እና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር ዋንግ ቢን ከተመራ የተለያዩ የቡና ኩባንያ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም የኢትዮጵያ የቡና ምርቶች አዳዲስ ገበያ ለማፈላለግ እንዲሁም በቻይና የቡና ኩባንያዎች ዘንድ ምርቱን ይበልጥ …

የኢትዮጵያ ቡና በቻይና ገበያ ተፈላጊነቱ መጨመሩ ተነገረ Read More »

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመጪው ጥር ወር በይፋ ስራ ይጀምራል

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከመጪው ጥር ወር 2017 ጀምሮ በይፋ ስራ እንደሚጀምር የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን ኢስማኤል (ዶ/ር) ተናገሩ። ገበያው በኢትዮጵያ እያደገ ለመጣው የምጣኔ ኃብትና የፋይናንስ ፍላጎት አማራጭ እንደሚሆንም ተገልጿል። ተቋሙ ባለፈው አንድ ዓመት ኩባንያውን ዕውን ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ዋና ስራ አስፈጻሚው ገልፀዋል። በአሁኑ ወቅትም ተቋሙ ስራ ለመጀመር የሚያስችለውን ካፒታል የማሰባሰብ፤ …

የኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመጪው ጥር ወር በይፋ ስራ ይጀምራል Read More »

የቻይናው ቢዋይዲ ኩባንያ ፎርድ እና ሆንዳን በመብለጥ የዓለማችን ቁጥር አንድ መኪና ሻጭ ተባለ

ኩባንያው በ2024 አራት ሚሊዮን መኪኖችን ሸጧል ቢዋይዲ በ2025 ስድስት ሚሊዮን መኪኖችን የመሸጥ እቅድ እንዳለውም አስታውቋል የቻይናው ቢዋይዲ ኩባንያ ፎርድ እና ሆንዳን በመብለጥ የዓለማችን ቁጥር አንድ መኪና ሻጭ ተባለ። በቻይናዋ ሸንዘን ማዕከሉን ታደረገው ቢዋይዲ የመኪና አምራች ኩባንያ አሁን ላይ በመኪና ሽያጭ የዓለማችን ቁጥር አንድ መሆን ችሏል። ኩባንያው የ2024 ዓመት ውስጥ ባሉት 11 ወራት ውስጥ 3 ነጥብ …

የቻይናው ቢዋይዲ ኩባንያ ፎርድ እና ሆንዳን በመብለጥ የዓለማችን ቁጥር አንድ መኪና ሻጭ ተባለ Read More »

የህዳር 25 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል?

የግል ንግድ ባንኮች ለአንድ ዶላር ከ124 ብር ጀምሮ ተቀራራቢ የመግዣ ዋጋ አቅርበዋል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ ዶላርን በ122 ብር እየገዛ በ125 ብር እየሸጠ ነው ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች በየእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን ይፋ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2017 ዓ.ም የውጭ ሀገር ገንዘቦችን …

የህዳር 25 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል? Read More »