Nexara

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ ኢንቨስት ሊያደርጉ ነው

ሲልኮት የተሰኘ የፓኪስታን የንግድና ዘርፍ ማህበራትና ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ ኤክስፖርት ደረጃ የሆኑ የስፖርት ግብአቶችን ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር ተፈራረሙ። የመግባቢያ ስምምነቱ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር እንዲሁም በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በተገኙበት የሲልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት እና ኢንዱስትሪ ፕሬዝዳንት አብዱል ጋሃፎር እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሃና አርአያስላሴ መካከል ተፈርሟል። ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድና …

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ ኢንቨስት ሊያደርጉ ነው Read More »

በአፍሪካ ቀንድ የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ መድረክ ተካሄደ

የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ የ21ኛው የአፍሪካ ቀንድ የሚኒስትሮች ኢኒሼቲቭ የውይይት መድረክ በኬኒያ ናይሮቢ ተካሂዷል። መድረኩ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የ2024 ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው የተካሄደው። መድረኩ በኢኒሼቲቩ የስራ አፈጻጸም እንዲሁም ፍኖተ ካርታ፣ሀገር በቀል የሆኑ የኢኮኖሚ ልማት ፕሮጀክቶች ትግበራ፣ ባለቤትነትና አመራር ሰጪነት አስፈላጊነት ዙሪያ መክሯል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የኢኮኖሚ እድገት …

በአፍሪካ ቀንድ የኢኮኖሚ ልማት ትብብርን ማጠናከር ላይ ያተኮረ መድረክ ተካሄደ Read More »

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ

 ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩን የመሩት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክሪ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት የልዑክ ቡድኑን ተቀብለዋል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ልዑኩ በኢትዮጵያ በተለይም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ግዙፍና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከላት የሚኖራቸው …

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ Read More »

አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ መደረጉ በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ እድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ ተገለጸ

 የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና (ኤ ኤፍ ሲ ኤፍ ቲ ኤ) ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረጉ በአህጉሪቱ ሁሉን ያሳተፈ ዕድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ የአፍሪካ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተናግረዋል። በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው 59ኛው የአፍሪካ ልማት ባንክ የገዢዎች ቦርድ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ፥ አህጉራዊ የንግድ ልውውጥ ሲጨምር አፍሪካ በምዕራባውያን ገበያ ላይ ያላት ጥገኛነት እንደሚቀንስ ተጠቁሟል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ቡድን …

አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ መደረጉ በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ እድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ ተገለጸ Read More »

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮ-ቱርክ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም በኢስታንቡል ተካሂዷል። አምባሳደር ምስጋኑ በፎረሙ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያ በርካታ የቢዝነስ ዕድሎች መኖራቸውን አስገንዝበዋል። የሁለቱ ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገርም የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል። ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ በርካታ ዘርፎችን ለውጭ ባለሃብቶች …

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ Read More »

የፓኪስታን ባለሀብቶች በመድኃኒትና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

 የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በመድኃኒት እና ጨርቃጨርቅ ዘርፎች ለመሠማራት እንደሚፈልጉ አስታወቁ። ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለሀብቶችን ያካተተ ልዑክ የቂሊንጦ፣ ቦሌ ለሚ እና አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን የሥራ እንቅስቃሴና መሠረተ-ልማቶች ጎብኝቷል። በጉብኝቱም በመድኃኒት፣ ጨርቃጨርቅ እንዲሁም ሌሎች የቴክኖሎጂ ምርቶችና የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት እንደሚፈልግ ማሳወቁን የኮርፖሬሽኑ መረጃ አመላክቷል። ምንጭ፦ ኤፍ ቢ ሲ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌዥ ከተማ ከቀዳሚየጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን ገለጸ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አገልግሎት በቤልጂየም የሌዥ ከተማ ቀዳሚ ከሆኑ የጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን አስታወቀ። አየር መንገዱ በፈረንጆቹ 2023 ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ ተለያዩ አኅጉራት በብቃት ማመላለሱን አየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል። በዚህም መሠረት ወደ አፍሪካ፣ ኤስያ፣ አውሮፓ፣ መካከለኛው ምሥራቅ፣ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በትጋት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴ ውስጥ ከፍተኛ ሚና …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌዥ ከተማ ከቀዳሚየጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን ገለጸ Read More »

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን- የፓኪስታን ልዑክ

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ለመሠማራትና ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን ሲሉ የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ አባላት ገለጹ። የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እና የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ አባላት በአዲስ አበባ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ለልዑካን ቡድኑ አባላት በማዕድን ዘርፉ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ገለጻ የጠደረገ ሲሆን÷ በዘርፉ እንዲሰማሩ ጥሪ መቅረቡንም የሚኒስቴሩ መረጃ አመላክቷል። ውይይቱ በኢትዮጵያ  ያለውን የኢንቨስትመንት …

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን- የፓኪስታን ልዑክ Read More »

በአፍሪካ ከፍተኛ የወርቅ ተቀማጭ ያላቸው 10 ሀገራት

የዋጋ ግሽበትን ተከትሎ ሀገራት በግምዣ ቤቶቻቸው ከፍተኛ የመግዛት አቅም ያለቸውን የውጭ ገንዘቦችና ወርቅ ያስቀምጣሉ በአፍሪካም እያጋጠመ ያለውን የገንዘብ መግዛት አቅም መዳከምን ለመቋቋም ወርቅ በግምዣ ቤቶች ይቀመጣል በአለም አቀፍ ደረጃ ተለዋዋጭ የሆነው ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ የሚፈጥረው የዋጋ ግሽበት ኢኮኖሚያቸው ባልዳበረ ሀገራት ላይ የሚያሳደረው ተጽእኖ ከፍ ያለ ነው።  በተለይ እንደ አሜሪካን ዶላር አይነት ካሉ አለም አቀፍ የመገበያያ ገንዘቦች …

በአፍሪካ ከፍተኛ የወርቅ ተቀማጭ ያላቸው 10 ሀገራት Read More »

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ

ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩን የመሩት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክሪ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት የልዑክ ቡድኑን ተቀብለዋል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ልዑኩ በኢትዮጵያ በተለይም ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው ግዙፍና ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ማዕከላት የሚኖራቸው …

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ Read More »