Nexara

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል አመነጨ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ባለፉት አሥር ወራት ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል ማመንጨቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በሁለት ተርባይኖች ኃይል እያመነጨ የሚገኘው ግድቡ÷ ባለፉት አሥር ወራት ከዕቅዱ የ26 በመቶ ብልጫ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨቱ ተገልጿል። በዚህም 2 ሺህ 152 ነጥብ 8 ጊጋ ዋት ሠዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ታቅዶ 2 ሺህ 711 ጊጋ …

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ2 ሺህ 700 ጊጋ ዋት ሠዓት በላይ ኃይል አመነጨ Read More »

የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ

 የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ ላይም የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በፎረሙ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል ታሪካዊ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት መኖሩን አስገንዝበዋል። …

የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ Read More »

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ “Liveable and Sustainable Cities: Rejuvenate, Reinvent, Reimagine” በሚል መሪ ቃል በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በጉባኤው በርካታ የአለም ከተሞች መሳተፋቸውንም ከከንቲባ ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል። ጉባኤው ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና አረንጓዴ በማድረግ፣ የአየር ብክለትን መከላከል እና የፈጣን ለውጥ ማዕከል በማድረግ ለትውልድ የሚተላለፍ አሻራ ስለማኖር በሰፊው እየመከረ የሚገኝ ሲሆን ልምድ ልውውጥ …

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ Read More »

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ  የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮሪያ ሪፐብሊክ ሴኡል ገብተዋል። በዛሬው እለትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሪያው ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዩን ሱክ ይኦል ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። በውይይታቸውም …

የኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ  የተፈራረሙት የፋይናንስ ልማት ትብብር ስምምነት የአገራቱን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው Read More »

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ 

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ 210 ሺህ ቶን ቡና 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበው የቡና ምርት በየዓመቱ እየጨመረ ነው። በተያዘው በጀት ዓመት አሥር ወራትም 210 ሺህ ቶን ቡና ለውጭ ገበያ መቅረቡን ገልጸዋል። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት …

ባለፉት 10 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ  Read More »

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለከሰም ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የከሰም ስኳር ፋብሪካ የአዋጭነት ጥናት ሰነድን አጠናቆ አስረክቧል። የጥናት ሰነዱን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ዋና ሾል አስኪያጅ አቶ ሽፈራው ሰለሞን ለከሰም ስኳር ፋብሪካ ዋና ሾል አስኪያጅ አቶ ታፈሰ ሻታ አስረክበዋል። አቶ ሽፈራው በርክክቡ ወቅት እንደገለፁት ፕሮጀክቱ በሀገራችን የሚገኙ 5 ትልልቅ ስኳር ፋብሪካዎች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅና …

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለከሰም ስኳር ፋብሪካ የሰራውን የጥናት ሰነድ አጠናቆ አስረከበ Read More »

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ እንዳመለከቱት ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እየተከናወኑ ያሉትን በርካታ የልማት ስራዎች ለመደገፍ እንዲሁም በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። በውይይታቸውም ቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት …

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመስራት ተስማሙ Read More »

ከቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው

ከአሜሪካው ግዙፍ የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ ከሆነው ቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሼል አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። ቦይንግ በቅርቡ የአፍሪካ አህጉር ዋና መሥሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ለመክፈት በሂደት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሼል አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት፣ አየር መንገዱ ከቦይንግ ጋር …

ከቦይንግ ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው Read More »

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በቀጣይ አራት ዓመታት ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በፕሬዝዳንት ዩን ሱክ ይኦል አቀባበል ተደረጎላቸዋል። ሁለቱ ወገኖችና የልዑካን ቡድኖቻቸው የሁለትዮሽ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ፌዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን እና በደቡብ ኮሪያ ፀረ ሙስና እና ሲቪል …

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ Read More »

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ፡፡ ባንኩ በኬንያ ናይሮቢ እያካሄደ ባለው ዓመታዊ ጉባኤ እስከ 2033 የሚተገብረውን አዲስ የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አድርጓል። ስትራቴጂው የበለጸገች፣ አካታች፣ ተጽእኖን መቋቋም የምትችልና አንድነቷ የተጠናከረ አፍሪካን ለመፍጠር የተቀመጠውን ራዕይ ታሳቢ ያደረገ ነው። በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን በመቋቋም ወደ ዘላቂ ምጣኔ …

የአፍሪካ ልማት ባንክ የፋይናንስ አቅሙን ከ70 ቢሊየን ዶላር በላይ ለማሳደግ የሚያስችለውን የአስር ዓመት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ Read More »