የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው፡፡
አዲስ አበባ 24/6/2015(ንቀትሚ) የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም እንደሚጀመር የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትሮች በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከለውጡ ማግስት መንግስት ካከናወነው በርካታ የሪፎርም ተግባራት አንዱ የነዳጅ ሪፎርም መሆኑን ገልጸዋል፡፡ መንግስት ይህንን ሪፎርም ለማድረግ የተገደደው በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ዋጋ …
የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው፡፡ Read More »