በቻይና በተዘጋጀው የአፈር ጤንነት አጠባበቅ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ተሳተፈች።
በቻይና በተዘጋጀው የአፈር ጤንነት አጠባበቅ መድረክ እና በቻይና የአፍሪካ ቀንድ የግብርና ትብብር አውደ ጥናት ላይ ኢትዮጵያ ተሳተፈች ነው። በመድረኩ የአፈር ጤንነት በአለም ዓቀፍ ደረጃ አሳሳቢ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የአፈር ለምነትን ለመጠበቅ በዓለም ደረጃ ትብብር እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል። በተመሳሳይ በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቻይና ያንግሊንግ በተካሄደው የቻይና የአፍሪካ ቀንድ የግብርና ትብብር አውደ ጥናት ላይ የተሳተፈ ሲሆን በግብርናው ዘርፍ …
በቻይና በተዘጋጀው የአፈር ጤንነት አጠባበቅ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ተሳተፈች። Read More »