በግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የንግድ ትብብር የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከዩናይትድ ኪንግደም አሴት ግሪን ኩባንያ ጋር የተቀናጀ የወተት ልማትና የንግድ እርሻ ፕሮጀክትን ለመጀመር የሚያስችል የ600 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ተገኝተዋል። በስምምነቱ መሠረት አሴት ግሪን 51 በመቶ ድርሻ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ …
በግብርናው ዘርፍ የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የንግድ ትብብር የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ Read More »