ኮሚቴው የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲያመርቱ ጥረት እንደሚያደርግ ገለጸ
ቻይናውያን ባለሃብቶቹ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው ማምረት እንዲችሉ እንደሚሠራ የኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ኮሚቴ አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቤቲ ዡ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፣ በኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ኮርፖሬሽን ስር የሚገኙ አምራች ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው እንዲያመርቱ ሊከናወኑ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። በኢንዱስትሪ …
ኮሚቴው የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲያመርቱ ጥረት እንደሚያደርግ ገለጸ Read More »