የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ ለድህነት ቅነሳ አስተዋፅኦ ማድረጉን ቻይና ገለጸች::
“ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም ዓቀፉ የቻይና ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ በዓለም ላይ ድህነትን ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ አስተዋጽኦ ማድረጉን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስተቴር አስታወቀ። የቻይና የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማኦ ኒንግ፤ “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ” የተባለው የቻይና ትብብር ለድህነት ቅነሳ ፕሮገራም ያደረገውን አስተዋፅኦ በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም የ2013 ዘላቂ ልማት …
የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ ለድህነት ቅነሳ አስተዋፅኦ ማድረጉን ቻይና ገለጸች:: Read More »