OneStop

ኢትዮጵያ በ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ታግዛ የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተገለጸ

 ኢትዮጵያ የ“ቤልት ኤንድ ሮድ ፕሮጀክት” አካል በሆነው የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር አገልግሎት የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተመላክቷል። የኢትዮጵያን የተመረጠ ቡና እና ሌጦ ከአዲስ አበባ ወደ ጂቡቲ ወደብ በማድረስ ረገድ የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር አገልግሎት ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተገልጿል። ቻይና ይፋ ያደረገችው የ”ቤልት ኤንድ ሮድ ፕሮጀክት” ከመተግበሩ በፊት ኢትዮጵያ የወጪንግዷን ከአዲስ አበባ ጂቡቲ ለማድረስ ቢያንስ ሦስት ቀናት …

ኢትዮጵያ በ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ታግዛ የወጪ ንግዷን እያሳለጠች መሆኗ ተገለጸ Read More »

‹‹የቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ጠንካራ ደረጃ ደርሷል››አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር

 የቻይናና የኢትዮጵያ የሁለቲዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ፣ጠንካራና ዘላቂ የትብብር ደረጃ መድረሱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና ጉብኝት በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ፤ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ በማድረስ በሁኔታዎች የማይበገር ግንኙነት ሆኗል። በቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መካከል ሰፊ …

‹‹የቻይናና የኢትዮጵያ ግንኙነት በሁኔታዎች የማይበገር ጠንካራ ደረጃ ደርሷል››አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር Read More »

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ትብብርን ማስፋት ብሎም ኢንዱስትሪን ማእከል ያደረገ ልማትን ማጠናከር እንደሚገባ በመግለጽ ጥሪ አቅርበዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዕለቱ ውሎ ሁለተኛ መርሐ-ግብር በ3ኛው ቢአርአይ ከፍተኛ ጉባዔ ላይ “Connectivity in an Open Global Economy” በሚል ጭብጥ ንግግር ማቅረብ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉባዔው በኢትዮጵያ የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭን ስኬታማ ልምድ አጋርተዋል:: በግብርና …

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ Read More »

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብርን በከፍተኛ ጥራት ለመተግበር ያስችላል ያሉትን የሀገሪቱን ዕቅድ ሥምንት ደረጃዎች ይፋ አደረጉ። ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት በቤጂንጉ ሦስተኛው የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ዓለምአቀፍ የትብብር መድረክ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ባደረጉበት ወቅት መሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል። ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የቻይና ልማት ባንክ እና የቻይናው የወጪ–ገቢ ባንክ እያንዳንዳቸው 350 ቢሊየን ዩዋን …

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች Read More »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከብሪክስ አባል ሀገራት ኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር የተወያዩት ከ3ኛው የቤልት ኤንድ ሮድ ፎረም ጎን ለጎን ነው። ምንጭ፦ ኤፍ.ቢ.ሲ