የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሙሉ ዐቅሙ ሥራ መጀመር የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑ ተገለጸ
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሙሉ ዐቅሙ ሥራ ለመጀመር በሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑ ተገለጸ። ቀጣናው የሎጂስቲክስ፣ የንግድ እና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲሁም ተጨማሪ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማስተናገድ የሚችልበት ቁመና ላይ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገ/መስቀል ጫላ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚገኙና በተለያዩ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች የተሠማሩ ኢንቨስተሮች ያሉበትን የምርት እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም÷ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቀጣናው …
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሙሉ ዐቅሙ ሥራ መጀመር የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑ ተገለጸ Read More »