OneStop

ሰን አውቶና ካርበን ባንክ በኢትዮጵያ በልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

ሰን አውቶና ካርበን ባንክ በኢትዮጵያ በልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን ከሰን አውቶና ካርበን ባንክ ማኔጀር አብዱል ጋሃኒ (ዶ/ር) ጋር በኢንቨስትመንትና በአረንጓዴ አሻራ ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አብዱል ጋሃኒ(ዶ/ር)÷ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በኢትዮጵያ የተጀመረው አረንጓዴ አሻራ ያመጣውን ውጤት አድንቀዋል። ድርጅታቸውና እህት ኩባንያዎቹ ወደ ኢትዮጵያ …

ሰን አውቶና ካርበን ባንክ በኢትዮጵያ በልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Read More »

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮ-ኮሪያ ቴክስታይል ቴክኖ ፓርክ ፕሮጀክት ተመረቀ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮ-ኮሪያ ቴክስታይል ቴክኖ ፓርክ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግ ሴኪዮሄ ተገኝተዋል። አቶ አክሊሉ ታደሰ÷ ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ በደምና አጥንት የተሳሰረ ረጅም ዓመት የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አውስተዋል። ይህ ግንኙነት በመሰል ፕሮጀክቶች መጠናከሩ ለቀጣይ ግንኙነት ግብዓት መሆኑን …

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮ-ኮሪያ ቴክስታይል ቴክኖ ፓርክ ፕሮጀክት ተመረቀ Read More »

ሳፋሪኮም በግማሽ ዓመት 34 ነጥብ 2 ቢሊየን የኬኒያ ሽልንግ የተጣራ ትርፍ አገኘ

ሳፋሪኮም በግማሽ ዓመት 34 ነጥብ 2 ቢሊየን የኬኒያ ሽልንግ የተጣራ ትርፍ ማኝኘቱን አስታወቀ። የኬንያው ኩባንያ ጠንካራ ሆኖ እንደቀጠለ የገለጸ ሲሆን፥ በግማሽ ዓመቱ የ10 ነጥብ 9 በመቶ የገቢ እድገት በማስመዝገብ በአጠቃላይ 41 ነጥብ 6 ቢሊየን የኬኒያ ሽልንግ ገቢ ማግኘት መቻሉን አስታውቋል። የአገልግሎት ገቢው 9 ነጥብ 3 በመቶ ያደገ ሲሆን፥ ይህም ወደ 158 ነጥብ 3 ቢሊየን የኬኒያ …

ሳፋሪኮም በግማሽ ዓመት 34 ነጥብ 2 ቢሊየን የኬኒያ ሽልንግ የተጣራ ትርፍ አገኘ Read More »

የሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በማዳበሪያና ብረታብረት ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

በሩሲያና በኢትዮጵያ የግል ባለሃብቶች ሊመሰረቱ የሚችሉ የጋራ የኢንቨስትመንት እድሎችን መሰረት ያደረገ ምክክር በሞስኮ ተካሂዷል።በመድረኩ የአምራች ኢንዱስትሪው በኢኮኖሚ ግንባታ ውስጥ ሊኖረው የሚገባውን ጉልህ ሚና ይበልጥ ለማጠናከር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ኢንቨስት ከሚያደርጉ የውጭ ባለሃብቶች የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ልምድ መቅሰም መቻሉ ተጠቁሟል። የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መሳብ፣ የጋራ ኢንቨሰትመንት በብዛት ማስገባትና ቀጣይነት ያለው ስራ መስራት አስፈላጊ ስለመሆኑ ልምድ መወሰዱንም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር …

የሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በማዳበሪያና ብረታብረት ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ Read More »

የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው

የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው። በሻንጋይ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ኤክስፓ ላይ የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች ምርቶቻቸውን እያስተዋወቁ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል። ኤክስፖው ከተለያዩ ከተሞች ከመጡ ሰዎች በተጨማሪ በተለያዩ የቻይና የንግድ ተጠሪ ድርጅቶችና በማህበራት ሃላፊዎች መጎብኘቱ ተጠቅሷል። ከኤክስፖው ጎን ለጎን …

የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው Read More »

ክልሉ ለኢንቨስትመንት የሚውል 58 ሺህ ሄክታር መሬት አዘጋጅቷል

በ2016 በጀት ዓመት ለኢንቨስትመንት የሚሆን 58 ሺህ ሄክታር መሬት ማዘጋጀቱን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ። በዘርፉ ለ500 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል። የቢሮው ኃላፊ አሕመድ እንድሪስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በ2016 በጀት ዓመት በክልሉ የሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ወደሥራ ለማስገባት እየተሠራ ነው። በተያዘው በጀት ዓመት ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው የሚያለሙበት 58 ሺህ ሄክታር መሬት …

ክልሉ ለኢንቨስትመንት የሚውል 58 ሺህ ሄክታር መሬት አዘጋጅቷል Read More »

ዓየር መንገዱ ወደ ጓንዡ የመንገደኞች በረራ የጀመረበትን 20ኛ ዓመት አከበረ

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ጓንዡ ከተማ የመንገደኞች በረራ ማድረግ የጀመረበትን 20ኛ ዓመት አክብሯል። ዓየር መንገዱ ወደ ከተማዋ የመንገደኞች በረራ የጀመረው ሕዳር 17 ቀን 1996 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ጓንዡ በሣምንት 10 የመንገደኞች በረራ እያደረገ መሆኑም ተጠቁሟል። ዓየር መንገዱ በቻይና 10 የዕቃ ጭነት (ካርጎ) እና የመንገደኞች በረራ መዳረሻዎች እንዳሉትም ነው የተገለጸው። …

ዓየር መንገዱ ወደ ጓንዡ የመንገደኞች በረራ የጀመረበትን 20ኛ ዓመት አከበረ Read More »