ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ደረሰ
ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽንን በመጎብኘት ከምክትል ኮምሽነር ተመስገን ጥላሁን ጋር ምክክር አድርጓል። ምክትል ኮምሽነር ተመስገን በተለይም በመንግስት ቅድሚያ ተሰጥቶዋቸው እየተሰራባቸው ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እና ከሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ጋር በጥምረት መሰራት በሚቻሉ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ዙሪያ ለቡድኑ ሰፊ ገለፃ አድርገዋል። የልዑክ ቡድኑ አባላት በሀገራችን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ማለትም …
ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ደረሰ Read More »