ቻይና ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነት በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች
ቻይና በፈረንጆቹ 2023 መጨረሻ ወደ ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነትን በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር መሆን መቻሏ ተገልጿል። ይህም ከዓመት ዓመት በ22 ነጥብ 4 በመቶ እያደገ መምጣቱን ተከትሎ በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር እንዳደረጋት የሀገሪቱ ብሔራዊ አዕምሯዊ ንብረት አስተዳደር አስታውቋል። የአስተዳደሩ ምክትል ኃላፊ ሁ ዌንሁይ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው የፈጠራ ባለቤትነት ምዝገባዎች ከጠቅላላው ከ40 በመቶ በላይ መሆናቸውን አመላክተዋል። …
ቻይና ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነት በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች Read More »