የመስከረም 7 የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል?
የግል ባንኮች አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በሃዋላ የሚላክ 1 ዶላርን እስከ 126 ብር እየመነዘሩ ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ1 ዶላር ላይ ከ4 ብር በላይ ጭማሪ በማድረግ በ112 ብር ገዝቶ በ124 ብር እየሸጠ ነው ኢትዮጵያ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ስርአት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኗን ተከትሎ ባንኮች አዲሱን የምንዛሬ ተመን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። የ2017 አዲስ ዓመት …