
ባለፉት 6 ወራት ከማዕድን ወጪ ንግድ 142 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
ገቢው ለውጪ ገበያ ከቀረቡ የወርቅ፣ ታንታለም፣ ሊቲየም ኦር፣ ጌጣጌጥና የኢንዱስትሪ ማዕድናት የተገኘ መሆኑ ተገልጿል።
ሕገ-ወጥ የማዕድን ምርትና ግብይትን ለመቅረፍ የተጠናከረ ክትትልና ቁጥጥር ሥራ እንደሚከናወን መጠቆሙንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።

ባለፉት 6 ወራት ከማዕድን ወጪ ንግድ 142 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
ገቢው ለውጪ ገበያ ከቀረቡ የወርቅ፣ ታንታለም፣ ሊቲየም ኦር፣ ጌጣጌጥና የኢንዱስትሪ ማዕድናት የተገኘ መሆኑ ተገልጿል።
ሕገ-ወጥ የማዕድን ምርትና ግብይትን ለመቅረፍ የተጠናከረ ክትትልና ቁጥጥር ሥራ እንደሚከናወን መጠቆሙንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።